በታዳጊ ማህሌት ተክላይ ላይ የግድያ ወንጀል የፈፀሙ ተከሳሾች ላይ እስከ ሞት የሚደርስ የፍርድ ውሳኔ ተሰጠ
አዲስ አበባ፣ 23 ሕዳር፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የመቐለ ከተማ መካከለኛ ፍርድ ቤት በታዳጊ ማህሌት ተክላይ ላይ የግድያ ወንጀል የፈፀሙ ተከሳሾች ላይ የፍርድ ውሣኔ ሰጥቷል፡፡
የ16 ዓመት ታዳጊዋ የዓድዋ ከተማ ነዋሪ ማህሌት ተክላይ መጋቢት 10 ቀን 2016ዓ.ም ወደ ትምህርት ቤት…