Fana: At a Speed of Life!

የብሄራዊ ድህረ-ምረቃ የፈተና መስጫ ቀን ተራዘመ

‎አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶስተኛው ብሄራዊ ድህረ-ምረቃ (NGAT) የፈተና መስጫ ቀን ወደ መጋቢት 12 ቀን 2017 ዓ.ም መዘዋወሩን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። ፈተናው መጋቢት 5 እንዲሰጥ ቀን ተቆርጦለት እንደነበር ያስታወሰው ሚኒስቴሩ÷ አንዳንድ ተፈታኞች…

ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከኮሪያ ሪፐብሊክ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

‎አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሥራና ክሕሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል በኢትዮጵያ የኮሪያ ሪፐብሊክ አምባሳደር ጁንግ ካንግ ጋር በትብብር መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። ሚኒስትሯ በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መረጃ÷ ከአምባሳደር ጁንግ ካንግ ጋር…

አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በጅግጅጋ ከተማ የጎርፍ ውሃ ማፋሰሻ ግንባታ የሥራ ሂደትን ጎበኙ

‎አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ የጅግጅጋ ከተማ የጎርፍ ውሃ ማፋሰሻ ግንባታ የሥራ ሂደትን ጎብኝተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በጅግጅጋ ከተማ በዝናብ ወቅት የሚከሰተውን ጎርፍ ለመከላከል እየተሰራ የሚገኘውን የጎርፍ ውሃ ለመቆጣጠር እና…

የኢትዮጵያ ኮምፕርሄንሲቭ ዩኒቨርሲቲዎች ማህበር ተመሰረተ

‎አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 21 የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የተካተቱበት የኢትዮጵያ ኮምፕርሄንሲቭ ዩኒቨርሲቲዎች ማህበር በይፋ ተመሰረተ። የማህበሩ የምሥረታ ጉባኤ በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ አስተናጋጅነት በባሌ ሮቤ ተካሂዷል። ትምህርት ሚኒስቴር ዩኒቨርሲቲዎች በሚያካሄዱት…

ሐዋሳን ልዩ ውበት የሚያላብስ የኮሪደር ልማት እየተሠራ ነው – አቶ ደስታ ሌዳሞ

‎አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሐዋሳ ከተማ ልዩ ውበት የሚያላብስ የኮሪደር ልማት እየተሠራ እንደሚገኝ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ደስታ ሌዳሞ ገልጸዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በሐዋሳ ከተማ እየተሠራ የሚገኘውን የቀጣይ ምዕራፍ የኮሪደር ልማት ሥራ ጎብኝተዋል።…

ቻይና ለኢትዮጵያ ሁሉን አቀፍ ድጋፏን አጠናክራ ትቀጥላለች – አምባሳደር ቼን ሀይ

‎አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቻይና ለኢትዮጵያ ሁሉን አቀፍ እድገትና ሽግግር ድጋፏን አጠናክራ እንደምትቀጥል በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቼን ሀይ ገለጹ፡፡ በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ እና በቻይና ሚዲያ ግሩፕ የተዘጋጀ የውይይት መድረክ በዛሬው ዕለት በአዲስ…

ኢትዮጵያ መድን ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን በማሸነፍ መሪነቱን አጠናከረ

‎አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ22ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መሐ-ግብር ኢትዮጵያ መድን ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የኢትዮጵያ መድንን የማሸነፊያ ግቦች አለን ካይዋ እና አቡበከር ሳኒ ሲያስቆጥሩ፤ ንግድ ባንክን ከሽንፈት ያልታደገች…

አቶ አረጋ ከበደ የደሴ ከተማ የኮሪደር ልማት ሥራዎችን ጎበኙ

‎አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አረጋ ከበደን ጨምሮ ከፍተኛ አመራሮች በደሴ ከተማ እየተከናወነ የሚገኘውን የኮሪደር ልማት እንቅስቃሴ ጎብኝተዋል። የአመራር አባላቱ የጎበኙት በከተማዋ ከቧንቧ ውሃ-ሮቢት- ወሎ ባህል አምባ እየተገነባ…

ኢትዮጵያ የአውሮፓ ሕብረት ቁልፍ አጋር ሆና መቀጠሏ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ የአውሮፓ ሕብረት ቁልፍ አጋር ሆና መቀጠሏን በኢትዮጵያ የሕብረቱ አምባሳደር ሶፊ ፍሮም ኢመስበርገር ገለጹ። መቀመጫቸውን በአዲስ አበባ ላይ ያደረጉ የአውሮፓ ሕብረት አባል ሀገራት በጋራ መግለጫ ሰጥተዋል። በኢትዮጵያ…

አንጋፋው የማሲንቆና በገና ተጫዋች አለማየሁ ፋንታ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አንጋፋው የማሲንቆና በገና ተጫዋች፣ ድምጻዊና የሙዚቃ መምህር አለማየሁ ፋንታ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡ ግጥምና ዜማ በመድረስና ክራር በመጫወት የሚታወቁት አለማየሁ ፋንታ፤ ለበርካታ ዓመታት በያሬድ የሙዚቃ ትምህርት ቤት በመምህርነት…