Fana: At a Speed of Life!

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኮሙኒኬሽን ዘዴ ልምድ በማካፈል ላይ ያተኮረ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኮሙኒኬሽን ዘዴ በልዩ አተያይ ሐሳቦችን፣ የሥራ ተነሳሽነትን የሚፈጥሩ ልምዶችንና ተግባራትን በማካፈል ላይ ያተኮረ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ገለጸ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከክልሎች የሚገኙ…

በክልሉ ከ150 ሺህ ኩንታል በላይ ማዳበሪያ እና ከ45 ሺህ ኩንታል በላይ ምርጥ ዘር ይሰራጫል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በ2017/18 ምርት ዘመን ከ150 ሺህ ኩንታል በላይ ማዳበሪያ እና ከ45 ሺህ ኩንታል በላይ ምርጥ ዘር እንደሚሰራጭ ተገለጸ። የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው…

ጎረቤት ሀገራትን ጭምር ታሳቢ ያደረገ የአደገኛ ኬሚካሎች ማስወገጃ ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከራሷ አልፎ የጎረቤት ሀገራትን ጭምር ታሳቢ ያደረገ የአደገኛ ኬሚካሎች ማስወገጃ ልትገነባ መሆኑን የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ለሊሴ ነሜ (ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ዋና ዳይሬክተሯ እንደተናገሩት፤ ኢትዮጵያ በፈረመቻቸው ዓለም አቀፍ…

የልማት ጥያቄዎችን ለመመለስ እየሠራን ነው- አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕዝባችን የሚያነሳቸውን የልማት ጥያቄዎች ደረጃ በደረጃ ለመፍታት በቁርጠኝነት እየሠራን ነው ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ የሲዳማ ሕዝብን ከወከሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ጋር…

በጎ ፈቃደኞች እና ባለ ሃብቶች ለምገባ መርሐ-ግብር የሚያደርጉትን እገዛ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎ ፈቃደኞች እና ባለ ሃብቶች ለምገባ መርሐ-ግብር የሚያደርጉትን እገዛ አጠናክረው እንዲቀጥሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምገባ ኤጀንሲ ጥሪ አቀረበ። ኤጀንሲው እያከናወናቸው ያሉ ተግባራትን በተመለከተ ከተለያዩ ማህበረሰብ ክፍሎች ጋር…

በማከፋፈያ ጣቢያዎች ላይ በተከናወኑ ሥራዎች ተጨማሪ 310 ሜጋ ዋት ኃይል ማግኘት ተቻለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት አምስት ዓመታት በማከፋፈያ ጣቢያዎች ላይ በተከናወኑ የአቅም ማሳደግና የማዘመን ሥራዎች ተጨማሪ 310 ሜጋ ዋት ኃይል ማግኘት መቻሉን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ። በተቋሙ የሪጅኖች ማስተባበሪያ መምሪያ ዳይሬክተር ጋሻው እንድሪያስ…

ሕብረተሰቡ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ጥያቄዎቹን እንዲያቀርብ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕብረተሰቡ በትምህርት፣ በጤና፣ በኢኮኖሚ ጉዳዮችና አምራች ዘርፎች ላይ ጥያቄዎቹንና ማብራሪያ የሚሹ ጉዳዮችን እንዲያቀርብ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ጥሪ አቀረበ፡፡ በዚሁ መሠረት ሕብረተሰቡ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የማኅበራዊ ትሥሥር…

እንጆሪ እና ሳፍሮን ለውጪ ገበያ የሚያቀርብ ኩባንያ ወደ ሥራ ሊገባ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኩባንያው በዘመናዊ መንገድ እንጆሪ እና ለመድኃኒት ግብዓት የሚውል ሳፍሮን የተሰኘ አበባ በማምረት ለውጪ ገበያ ማቅረብ የሚያስችለውን ሥራ በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ ለመጀመር ስምምነት ፈረመ፡፡ የመግባቢያ ስምምነቱን የፈረሙት፤ የኢንዱስትሪ…

ቻይና በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ተሳትፎዋን ለማሳደግ ቁርጠኛ መሆኗን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ በኢትዮጵያ ከቻይና አምባሳደር ቼን ሀይ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በብሪክስ የትብብር ማዕቀፍ መሠረት የሁለቱን ሀገራት ትብብር ለማጠናከርና በማደግ ላይ ያሉ ሀገራትን ጥቅም ለማስጠበቅ በጋራ…

ሆስፒታሉ በቅርቡ የጨረር ሕክምና ለመጀመር እየሠራ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም የሕክምና ኮሌጅ በቅርቡ የጨረር ሕክምና ለመጀመር የሚያስችለውን ዝግጅ እያከናወነ መሆኑን አስታወቀ፡፡ በየዓመቱ እስከ 10 ሺህ የሚደርሱ የካንሰር ታማሚዎችን እያስተናገደ የሚገኘው ሆስፒታሉ፤ የሕክምና ጥራት እና…