የፋይናንስ ዘርፉ ጤናማ፣ የተረጋጋና ደህንነቱ የተጠበቀ ሆኖ እየተንቀሳቀሰ ነው – ብሔራዊ ባንክ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ያለው የፋይናንስ ዘርፍ ጤናማ፣ የተረጋጋና ደህንነቱ የተጠበቀ መሆኑ ተገምግሟል አለ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ፡፡
ባንኩ የፋይናንስ ስርዓቱን ደህንነት ለማረጋገጥ በተሰጠው ኃላፊነት መሰረት ሦስተኛውን የፋይናንስ ደህንነት ግምግማ ሪፖርት…