Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮ-አሜሪካ 120ኛ ዓመት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የሚያሳይ ዐውደርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና የአሜሪካን 120ኛ ዓመት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የሚያወሳ "120 ዓመታት የሁለትዮሽ ምስላዊ ጉዞ" የሚል ስያሜ የተሰጠው ምስላዊ ዓውደ ርዕይ በይፋ ተከፍቷል። በሁነቱ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር…

ኢትዮጵያ በሱዳን ሰላም እንዲሰፍን የበኩሏን እንድትወጣ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን ሁሉን አቀፍ የሰላም ማስፈን ሂደት ውስጥ ኢትዮጵያ ወሳኝ ሚናዋን እንድትጫወት ሱዳን ጠየቀች፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከሱዳን ሪፐብሊክ ተጠባባቂ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ሁሴን አዋድ አሊ መሃመድ ጋር…

በክልሉ ሰላምን ዘላቂ ከማድረግ ጎን ለጎን የልማት ስራዎች ተጠናክረው ቀጥለዋል- አቶ አብዱ ሁሴን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሰላምን ዘላቂ ከማድረግ ጎን ለጎን የህዝብን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የልማት ስራዎች ተጠናክረው መቀጠላቸውን የክልሉ ም/ርዕሰ መስተዳደርና የምስራቅ አማራ ኮማንድ ፖስት ም/ሰብሳቢ አቶ አብዱ ሁሴን ገለጹ። በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ…

የጃፓኑ የሕትመት ፋብሪካ በኢትዮጵያ የማምረት ሥራ ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጃፓኑ የሕትመት ፋብሪካ ቶፓን ግራቪት በኢትዮጵያ የማምረት ሥራ ሊጀምር መሆኑ ተገለጸ፡፡ ኩባንያው በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ በሚገነባው ፋብሪካ ከፍተኛ ጥራት እና ሚስጢራዊ የመለያ ዘዴ የሚኖራቸውን ሕትመቶች እንደሚያመርት ተገልጿል።…

የኢጋድ የውሃ ሚኒስትሮች ልዑክ የቶጎጫሌንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክትን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ሙስጠፌ መሃመድ የተመራ የኢጋድ የውሃ ሚኒስትሮች ልዑክ የቶጎጫሌ ከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የደረሰበትን ደረጃ ጎብኝቷል። የቶጎጫሌ ከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ በ490 ሚሊየን ብር ወጪ…

ፈጣን የነዳጅ አቅርቦት ሥርዓት ለመዘርጋት እየተሠራ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የነዳጅ ዲፖ ግንባታንና የማጓጓዣ አማራጭን በማስፋት ፈጣን የነዳጅ አቅርቦት ሥርዓት ለመዘርጋት እየተሠራ መሆኑን የኢትዮጵያ ነዳጅና ኢነርጂ ባለሥልጣን ገለጸ። የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ሳህረላ አብዱላሂ÷ በሰኔ ወር 2014 ዓ.ም የተጀመረው…

በሻምፒየንስ ሊጉ ከሪያል ማድሪድና ባየርሙኒክ ለፍጻሜ አላፊው ዛሬ ይለያል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ለፍፃሜ ለማለፍ በሚካሄደው የግማሽ ፍፃሜ የመልስ ጨዋታ ሪያል ማድሪድ እና ባየርንሙኒክ የሚያደርጉት ፍልሚያ ይጠበቃል፡፡ ጨዋታው ምሽት 4 ሠዓት ላይ በሪያል ማድሪድ ሜዳ ሳንትያጎ ቤርናቢዩ የሚከናወን ይሆናል፡፡…

በመዲናዋ የትራንስፎርሜሽናል ዕቅድ ዝግጅት መድረክ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች የተሳተፉበት የትራንስፎርሜሽናል ዕቅድ ዝግጅት መድረክ መካሄድ ጀመረ። የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ በመድረኩ አዲስ አበባን ዓለም…

የኦሮሞ ሕዝብ ያገኘውን ለውጥ በማስቀጠል ሠላሙን መጠበቅ አለበት- ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኦሮሞ ሕዝብ ያገኘውን ለውጥ በማስቀጠል ሠላሙን መጠበቅና አንድነቱን ማጽናት እንዳለበት አስገነዘቡ፡፡ ከአራቱም የወለጋ ዞኖች የተውጣጡ የማኅበረሰብ ክፍሎች የተሳተፉበት ሀገራዊ ለውጡን የሚደግፍ ሰልፍ…

ሩሲያ ከሴራሊዮን ጋር በኒውኩሌር ኃይል ዙሪያ በትብብር ለመስራት ማሰቧን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ከሴራሊዮን ጋር በኒውኩሌር ኃይል ዙሪያ በትብብር ለመስራት ማሰቧን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ገልጸዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በትናንትናው ዕለት ከሴራሊዮን አቻቸው ቲሞቲ ሙሳ ካባ ጋር ተገናኝተው መክረዋል። ኒውኩሌር ኃይል…