Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያና ተመድ ተፈናቃዮችን በመደገፍ ረገድ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን በመደገፍ ረገድ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ የተመድ ዋና ፀሀፊ የሀገር ውስጥ መፈናቀል መፍትሄዎች ልዩ…

ከቤንዚን ውጪ የነዳጅ ምርቶች ዋጋ ባለበት ይቀጥላል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከግንቦት 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ከቤንዚን ውጪ የነዳጅ ምርቶች ዋጋ ባለበት እንደሚቀጥል የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ። በዓለም ገበያ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየታየ የመጣውን የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ መነሻ በማድረግ በቤንዚን የችርቻሮ መሸጫ…

ኢትዮጵያ በ6ኛው የዓለም የጉምሩክ ድርጅት ልዩ መብት የተፈቀደላቸው የኢኮኖሚ አንቀሳቃሾች ኮንፈረንስ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታን ጨምሮ ሌሎች የኮሚሽኑ አመራሮች በቻይና-ሼንዘን እየተካሄ በሚገኘው 6ኛው የዓለም የጉምሩክ ድርጅት ልዩ መብት የተፈቀደላቸው የኢኮኖሚ አንቀሳቃሾች ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ ላይ እየተሳተፉ ነው፡፡ በኮንፈረንሱ…

ኢትዮጵያ እና የኮንጎ ሪፐብሊክ የአየር ትራንስፖርትን ለማሳለጥ ያለመ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባላስልጣን እና የኮንጎ ሪፐብሊክ የአየር ትራንስፖርት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባላስልጣን ዋና ዳይሬክተር ጌታቸው መንግሥቴ በፊርማ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ እንዳሉት÷ ስምምነቱ የኢትዮጵያ…

ከ10 ሀገራት የተውጣጡ ጀኔራሎችና ከፍተኛ መኮንኖች የመከላከያ ተቋማትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ10 ሀገራት የተውጣጡ 18 ጀኔራሎችና ከፍተኛ መኮንኖች የመከላከያ ሚኒስቴርን ጨምሮ የመከላከያ ተቋማትን ጎበኙ፡፡ ጎብኚዎቹ ብሪታንያ ከሚገኘው ሮያል ኮሌጅ ኦፍ ዲፌንስ የመጡ ሲሆን÷ የግሎባል ስትራቴጂ ፕሮግራም ኮርስ ተማሪዎች መሆናቸውም…

 የሐረር ከተማን ለማዘመን ያለመ የደኅንነት ካሜራ መሠረተ-ልማት ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሐረርን ስማርት ሲቲ ለማድረግ የሚያስችል የደኅንነት ካሜራ (ሲሲቲቪ) መሠረተ-ልማት ስምምነት መፈረሙን ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪ አስታወቁ፡፡ ስምምነቱ የተፈረመውም በሐረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን እና በኢትዮ-ቴሌኮም መካከል መሆኑን አቶ ኦርዲን…

አቶ ፍቃዱ ተሠማ የወለጋ ህዝብ ለሀገራዊ ለውጡ ላሳያው ድጋፍ አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልፅግና ፓርቲ የኦሮሚያ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ፍቃዱ ተሠማ የወለጋ ህዝብ ለሀገራዊ ለውጡ ላሳያው ድጋፍ ምስጋና አቀረቡ፡፡ አቶ ፍቃዱ ጉዳዩን አስመልክተው ባስተላለፉት መልዕክት÷ በርካታ ስመ ጥር ምሁራንና ጀግኖችን በማበርከት ሀገር…

በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ የሚሰሩ ኩባንያዎች ለሀገር ውስጥ ገበያ ምርት እንዲያቀርቡ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ የሚሰሩ ኩባንያዎች 50 በመቶ ምርታቸውን ለሀገር ውስጥ ገበያ እንዲያቀርቡ መፈቀዱን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ። የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር ዘለቀ ተመስገን (ዶ/ር)÷ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትን…

አስትራዜኒካ የኮቪድ ክትባት ማምረት ማቆሙን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስትራዜኒካ የኮቪድ ክትባት ምርቶች በጤና ላይ ተፅዕኖ ማሳደራቸውን ተከትሎ ኩባንያው ከዓለም ገበያ መውጣቱን አስታውቋል፡፡ ኩባንያው ይህን የወሰነው አማራጭ የኮቪድ ክትባቶች ወደ ዓለም ገበያ በመምጣታቸው እና የአስትራዜኒካ ክትባቶች የደም…

አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከቱርክ አቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከቱርክ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃካን ፊዳን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም የጋራ በሆኑ የሁለትዮሽ፣ ቀጣናዊ እና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ዙሪያ ፍሬያማ ምክክር አድርገዋል፡፡ በሀገራቱ መካከል…