በጎፋ በመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች የማቋቋም ስራ ተጠናክሮ ቀጥሏል
አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች በዘላቂነት የማቋቋም ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉን የጎፋ ዞን አስተዳደር ገለጸ፡፡
የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ዳግማዊ አየለ (ኢ/ር)÷ አደጋው የተከሰተበት…