Fana: At a Speed of Life!

አቶ ሙስጠፌ መሐመድ በፋፈን ዞን የመንገድ ፕሮጀክት መረቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ በክልሉ ፋፈን ዞን የመንገድ ፕሮጀክት መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አደረጉ። የቀብሪበያህን ወረዳ ከቡለደሪ ቀበሌ ጋር የሚያገናኘው የጠጠር መንገድ ፕሮጀክት 56 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው ሲሆን፤…

ጀርመን ለመልሶ ማቋቋም ተጨማሪ የ4 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀርመን በኢትዮጵያ የሰሜኑ ክፍል እየተከናወነ ያለውን የመልሶ ማቋቋም ስራ ለመደገፍ ተጨማሪ የ4 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ ማጽደቋ ተገለጸ። በዚህም ጀርመን ለሰላም ግንባታና መልሶ ማቋቋም ያደረገችው ድጋፍ 14 ነጥብ 1 ሚሊየን ዩሮ መድረሱ ተነግሯል።…

በጤናው ዘርፍ ለሚሰማሩ ባለሃብቶች መንግስት አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል- ዶ/ር መቅደስ ዳባ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በጤናው ዘርፍ ሰፊ የኢንቨስትመንት አማራጭ መኖሩን የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለጹ፡፡ ዶ/ር መቅደስ በቤጂንግ እየተካሄደ በሚገኘው የኢትዮ-ቻይና ከፍተኛ የቢዝነስ ፎረም ላይ በጤው ዘርፍ ያለውን ሁኔታ አስመልክተው ማብራሪያ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 1 ሺህ 754 የንግድ ተቋማት ላይ ርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምርት የደበቁና ለሕግ ተገዥ ያልሆኑ 1 ሺህ 754 የንግድ ተቋማት ላይ ርምጃ መወሰዱን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ኃላፊ አስር ኢብራሂም አስታወቁ፡፡ በቅርቡ ተግባራዊ የሆነውን የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ተከትሎ በሕገ-ወጥ…

ጉዞ ወደሀገር ቤት የክረምት ፌስቲቫል ጳጉሜን 3 በዓድዋ ድል መታሰቢያ ይጀመራል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን የተዘጋጀ ''ጉዞ ወደሀገር ቤት'' የተሰኘ የክረምት ፌስቲቫል ከጳጉሜን 3 እስከ 5 ቀን 2016 ድረስ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት አስታውቋል። ፌስቲቫሉን አስመልክቶ የአገልግሎቱ የኮሙኒኬሽን…

የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ላይ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ባፀደቀው የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ላይ ከፋይናንስ ተቋማት ጋር ውይይት ተደረጓል። የገንዘብ ሚኒስትር ዲኤታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)፤ መድረኩ የአዋጁን እሳቤ በአግባቡ ለመረዳትና ግልፅ ያልሆኑ ጉዳዮችን ለማጥራት እንዲሁም…

በአዲስ አበባ የተሽከርካሪ ማቆሚያ አገልግሎት አሰጣጥ ደንብ በዚህ ሳምንት ወደ ስራ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የተሽከርካሪ ማቆሚያ አገልግሎት አሰጣጥ ደንብ መጽደቁን ተከትሎ በዚህ ሳምንት ወደ ስራ እንደሚገባ የመዲናዋ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ባለስልጣኑ በሰጠው መግለጫ÷ ደንቡ በከተማዋ ውስጥ የባከነ የህንጻ ስር…

የክልሉ መሥተዳድር ምክር ቤት የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መሥተዳድር ምክር ቤት በወላይታ ሶዶ ከተማ በአካሄደው 16ኛ መደበኛ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል። በክረምት የታቀዱ የአደጋ ስጋት አመራር ሥራዎችን ጨምሮ በዳሰነች ወረዳ በኦሞ ወንዝና በቱርካና ሐይቅ ሙላት ምክንያት…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የኳታር አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የኳታር አምባሳደር ሳድ ሙባረክ አል ናይሚ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው፤ ኢትዮጵያ እና ኳታር በኢኮኖሚ እና ቢዝነስ ዲፕሎማሲ ያላቸውን ግንኙነት የበለጠ በሚያጠናክሩባቸው መስኮች…

የቻይናው ቶዮ ሶላር ኩባንያ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ኢንቨስት የማድረግ ፍላጎት እንዳለው ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቬትናም የሚገኘው የቻይናው ቶዮ ሶላር ኩባንያ በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ስር በሚገኙ የኢንቨስትመንት ማዕከላት ውስጥ ኢንቨስት የማድረግ ፍላጎት እንዳለው ገልጿል፡፡ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ…