የኮሪደር ልማት የኢትዮጵያ ብልጽግና አይቀሬ መሆኑን ከምናረጋግጥባቸው ስራዎች መካከል አንዱ ነው – አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ የኮሪደር ልማት የኢትዮጵያ ብልጽግና አይቀሬ መሆኑን ከምናረጋግጥባቸው ስራዎች መካከል አንዱ ነው አሉ፡፡…