Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል ከ7 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ ህፃናትን በቀዳማይ ልጅነት ፕሮግራም ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በተያዘው በጀት ዓመት ከ7 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ ህፃናትን በቀዳማይ ልጅነት ፕሮግራም ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ ነው። የክልሉ ቀዳማይ ልጅነት ፕሮግራም አስተባባሪ ታምሩ ታደሰ የቀዳማይ ልጅነት ፕሮግራም በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ 7 ነጥብ 6 ቢሊየን ዶላር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በተጠናቀቀው የ2017 በጀት ዓመት 7 ነጥብ 6 ቢሊየን ዶላር ገቢ አገኘ። የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው በሰጡት መግለጫ እንዳሉት ÷ አየር መንገዱ ዘመኑን የዋጀ አስተማማኝ አገልግሎት እየሰጠ…

በኦሮሚያ ክልል ለመኸር እርሻ የሚሆን የአግሮ ኬሚካል ግብአት እየቀረበ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለመኸር እርሻ የሚሆን የአግሮ ኬሚካል ግብአት በሁሉም ዞኖች እየቀረበ ነው አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡ በቢሮው የግብርና ግብአት ፍላጎትና አቅርቦት ዳይሬክተር አቶ ታከለ ቁሩንዲ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት፥…

ዩኒቨርሲቲው የአካባቢ ሥነ ምሕዳርን መጠበቅ የሚያስችሉ ሥራዎችን እያከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ሐምሌ 28፣ (ኤፍ ኤም ሲ) አርባ ምንጭ የኒቨርሲቲ ሀገር በቀል እፅዋትን በመጠበቅ ሀገራዊ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጡ ሥራዎችን እየሰራሁ ነው አለ፡፡ በዩኒቨርሲቲው የብዝሃ ሕይወት ምርምርና ጥበቃ ማዕከል ዳይሬክተር ሽቴ ጋተው (ዶ/ር) ÷ በመጥፋት ላይ ያሉ የእፅዋት ዝርያዎችን…

ክረምትና የከሰል ጭስ…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ክረምቱን ተከትሎ ከሚመጣው ቅዝቃዜ ጋር ተያይዞ የሰዎች የከሰል አጠቃቀም ከወትሮው በተለየ መልኩ ይጨምራል፡፡ በርካቶች በክረምት ወቅት በቤታቸው የሚኖርን ቅዝቃዜ ለመከላከል ከሰልን ሙቀት ለመፍጠር ሲጠቀሙ በስፋት ይስተዋላል፡፡ በሌላ በኩል…

የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ አባላት በሐረር አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ አባላት በሐረር ከተማ ከመደመር ትውልድ መጽሐፍ ሽያጭ በተገኘ ገቢ በተገነባው ኢኮ ፓርክ አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኑረዋል። በመርሐ ግብሩ የኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ጠቅላይ ጸሐፊ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ እና…

ሚኒስቴሩ በየመን በጀልባ መስጠም አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ኢትዮጵያውያን የተሰማውን ሃዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በየመን በደረሰው የጀልባ መስጠም አደጋ በኢትዮጵያውያን ዜጎች ላይ በደረሰው የሞት አደጋ የተሰማውን ጥልቅ ሃዘን ገልጿል፡፡ ሚኒስቴሩ የደረሰውን አደጋ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን እያጣራ መሆኑን ለፋና ዲጂታል…

ሩበን ዲያዝ በማንቼስተር ሲቲ ውሉን ለማራዘም ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፖርቹጋላዊው የተከላካይ ስፍራ ተጫዋች ሩበን ዲያዝ በማንቼስተር ሲቲ ለረጅም ዓመታት ለመቆየት ውሉን ለማራዘም ተስማምቷል፡፡ ሩበን ዲያዝ በማንቼስተር ሲቲ እስከ ፈረንጆቹ 2027 የሚያቆይ ኮንትራት ቢኖረውም ለተጨማሪ ዓመታት ለመቆየት መስማማቱን ዘ…

ኢዜአ በብዝኃ ቋንቋ ከኢትዮጵያ አልፎ አፍሪካን ለዓለም ለማሳየት የያዘው ግብ የሚደነቅ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት (ኢዜአ) በብዝኃ ቋንቋ ከኢትዮጵያ አልፎ አፍሪካን ለዓለም ለማሳየት የያዘው ግብ የሚደነቅ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…

225 ሺህ የዓሳ ጫጩቶች ወደ ጣና ሐይቅ…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 225 ሺህ የቀረሶ ዓሳ ጫጩቶች ወደ ጣና ሐይቅ ተጨምረዋል አለ የባሕር ዳር ዓሳና ሌሎች የውሃ ውስጥ ሕይወት ምርምር ማዕከል፡፡ የማዕከሉ ዳይሬክተር አቶ እርቅይሁን አስማር ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷በጣና ሐይቅ ያለውን የዓሳ ሃብት ይበልጥ ለማሳደግ…