የፊቼ ጫምባላላ በዓል የሰላም፣ የአንድነትና የአብሮነት በዓል ነው – ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፊቼ ጫምባላላ በዓል የሰላም፣ የአንድነትና የአብሮነት በዓል ነው ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ።
የሲዳማ ብሔር ዘመን መለወጫ ፊቼ ጫምባላላ በዓል ዋዜማ "ፊጣሪ ሃዋሮ" በመባል የሚታወቀው ክብረ በዓል የክልሉ ምክር ቤት…