የሀገር ውስጥ ዜና ከ224 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ የመጠጥ ውሃ ግንባታ ለማካሄድ የውል ስምምነት ተፈረመ Adimasu Aragawu Apr 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በ224 ሚሊየን 784 ሺህ ብር ወጭ የመጠጥ ውሃ ግንባታ ለማካሄድ የውል ስምምነት ተፈራርሟል። በዋን ዋሽ ፕሮግራም የያያ ወርቄ ሲአር ዋሽ ባለብዙ መንደር የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢ ቢ ኤስ ቴሌቪዥን ‘አዲስ ምዕራፍ” ፕሮግራም ላይ አስተዳደራዊ እርምጃ ተወሰደ Adimasu Aragawu Apr 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን በኢ ቢ ኤስ ቴሌቪዥን ጣቢያ ‘አዲስ ምዕራፍ’ በተሰኘ ፕሮግራም ላይ አስተዳደራዊ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ። ባለስልጣኑ ፕሮግራሙ እሑድ መጋቢት 14 ቀን 2017 ዓ.ም ያሰራጨውን ፕሮግራም ከመገናኛ ብዙኃን…
ቢዝነስ ብሔራዊ ባንክ ያካሄደው የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ውጤት ይፋ ሆነ Adimasu Aragawu Apr 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዛሬ ያካሄደው የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ውጤት ይፋ ሆኗል። በጨረታው 12 ባንኮች መሳተፋቸውን ባንኩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጹ አስፍሯል፡፡ በዚህም አማካኝ የምንዛሪ ጨረታ ዋጋ አንድ የአሜሪካን ዶላር 131 ነጥብ 7095…
ስፓርት ዛሬ ምሽት በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሦስት ጨዋታዎች ይደረጋሉ Adimasu Aragawu Apr 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ30ኛው ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ አርሰናል በሜዳው ኢምሬትስ ምስት 3 ሰዓት ከ 45 ላይ ፉልሀምን ያስተናግዳል። የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ፕሪሚየር ሊጉ ለሀገራት ጨዋታ ሲቋረጥ በመጨረሻ የሊጉ ጨዋታ ቼልሲን ማሸነፉ…
የሀገር ውስጥ ዜና የለውጡ ዓመታት በርካታ ስኬቶች የተመዘገቡበት ነው – አቶ ከፍያለው ተፈራ Adimasu Aragawu Apr 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መጋቢት 24 ሀገራችንን ወደ አዲስ ምዕራፍ ያሸጋገረ ታሪካዊ ቀን ነው ሲሉ በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ከፍያለው ተፈራ ገለጹ። አቶ ከፍያለው ተፈራ መጋቢት 24ን አስመልክቶ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ÷ ያለፉት የለውጡ…
የሀገር ውስጥ ዜና ፖለቲካዊ ችግሮችን በጋራ እንፍታ የሚል የመሪ ጥሪ የታየው በዚህ የለውጥ ጊዜ ነው – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) Adimasu Aragawu Apr 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፖለቲካዊ ችግሮቻችንን በጋራ እንፍታ የሚል የመሪ ጥሪ ሲቀርብ የታየው በዚህ የለውጥ ጊዜ ነው ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ዓለም አቀፍና የሕዝብ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ገለጹ። ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) የለውጡ መንግሥት የመጣበትን…
የሀገር ውስጥ ዜና ዴንማርክ ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም የምታደርገውን ጥረት ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኗን ገለጸች Adimasu Aragawu Mar 31, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዴንማርክ ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም የምታደርገውን ጥረት ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኗን በኢትዮጵያ የዴንማርክ አምባሳደር ሱኔ ክሮግስትሩፕ ገለጹ። አምባሳደር ሱኔ ክሮግስትሩፕ በተለይ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ዴንማርክ ከኢትዮጵያ ጋር…
የሀገር ውስጥ ዜና የአማራ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረክ በባሕር ዳር ከተማ ከቅዳሜ ጀምሮ ይካሄዳል Adimasu Aragawu Mar 31, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የአማራ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረክ ከቅዳሜ ጀምሮ እንደሚያካሂድ አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ የምክክር መድረኩን ከመጋቢት 27/2017 ዓ.ም ጀምሮ በባሕር ዳር ከተማ ለማካሄድ ዝግጅት እያደረገ…
የሀገር ውስጥ ዜና ብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ከስዊድን የሰላም፣ ደህንነትና ልማት ተቋም ጋር በትብብር ለመስራት ተስማማ Adimasu Aragawu Mar 27, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ከስዊድን የሰላም፣ ደህንነትና ልማት ተቋም ከሆነው ኤፍ ቢ ኤ ጋር የቀድሞ ታጣቂዎች መልሶ ማቋቋም ፕሮግራም አተገባበር ዙሪያ አብሮ መስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ የብሔራዊ ተሃድሶ…
የሀገር ውስጥ ዜና ርዕሳነ መስተዳድሮቹ ለፍቼ ጫምባላላ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Adimasu Aragawu Mar 27, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ፣ የሶማሌ፣ የደቡብ ኢትዮጵያና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች ለሲዳማ ብሄር የዘመን መለወጫ ፍቼ ጫምባላላ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ…