ኢሬቻ የሀገርን ማንሰራራት የሚደግፍ የኦሮሞ ክብረ በዓል ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢሬቻ የሀገርን ማንሰራራት የሚደግፍ የኦሮሞ ክብረ በዓል ነው አሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ በነገው ዕለት በሆረ ፊንፊኔ እንዲሁም በማግስቱ እሑድ በሆረ ሀርሰዴ የሚከበረውን የኢሬቻ በዓል አስመልክተው…