Fana: At a Speed of Life!

ከ52 ሺህ በላይ የአዕምሯዊ የፈጠራ ውጤቶች መመዝገባቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ52 ሺህ በላይ የአዕምሯዊ የፈጠራ ውጤቶችን መመዝገቡን የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ዓለም አቀፍ የአዕምሯዊ ንብረት ቀን ለ25ኛ ጊዜ "ሙዚቃና አዕምሯዊ ንብረት" በሚል መሪ ሃሳብ በተለያዩ ሥነ-ሥርዓቶች በመከበር ላይ…

1 ሚሊየን ብር ወደሚያሸልመው የፋና ላምሮት ፍጻሜ እነማን ይደርሳሉ…?

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብርቱ ፉክክር ሲደረግበት የቆየው ተወዳጁ ፋና ላምሮት ምዕራፍ 19 በቀጣዩ ሣምንት ይጠናቀቃል፡፡ በፍጻሜው ዋዜማ ነገ በሚኖረው ጠንካራ ፉክክርም ከአምስቱ ተወዳዳሪዎች አንዱ ይሰናበታል፡፡ እንዲሁም አራቱ ተወዳዳሪዎች በቀጣይ ሣምንት 1…

ኢትዮጵያና ሞሮኮ በወታደራዊ ዘርፍ በትብብር መሥራት በሚችሉበት ጉዳይ ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያና ሞሮኮ በወታደራዊ ዘርፍ በትብብር ለመሥራት በሚያስችሏቸው ጉዳዮች ላይ ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸው ተገለጸ፡፡ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በሞሮኮ የሮያል ጦር ኃይል ኢንስፔክተር ጄኔራልና የደቡባዊ ዞን…

በአውሶም ላይ የሚመክር ስብሰባ በዩጋንዳ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ኅብረት የሶማሊያ ድጋፍና ማረጋጋት ተልዕኮ (አውሶም) ዙሪያ የሚመክር ስብሰባ በዩጋንዳ ኢንቴቤ መካሄድ ጀምሯል። በስብሰባው ለአውሶም ሰራዊት ያዋጡ ሀገራት ተወካይ ልዑኮች እየተሳተፉ ይገኛሉ፡፡ ኢትዮጵያ በመወከል በመከላከያ…

ኢኖቬሽን አፍሪካ 2025 በትምህርት፣ በአይሲቲ እና ክኅሎት ስብሰባ በኢትዮጵያ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢኖቬሽን አፍሪካ 2025 በትምህርት፣ በአይሲቲ እና ክኅሎት የአፍሪካ ሀገራት ሚኒስትሮች የሚሳተፉበት ስብሰባ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው፡፡ ስብሰባው የሚካሄደው ከሚያዝያ 20 ቀን 2017 እስከ 22 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ መሆኑን የኢኖቬሽንና…

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና ቪዛ ዓለም አቀፍ አገልግሎት በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከቪዛ ዓለም አቀፍ አገልግሎት ጋር በሀዋላ፣ በዲጂታል ፋይናንስና በአዳዲስ የትብብር ዕድሎች ላይ በጋራ ለመስራት የሚያስችል ውይይት አድርጓል፡፡ በውይይቱ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ይሹሩን ዓለማየሁ…

የአዲስ አበባ የልማት ሥራዎች የከተማዋን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት የሚያሳድጉ ናቸው ተባለ 

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ሥራዎች ከተማዋን ለኑሮ ምቹ የሚያደርጉ፣ ገጽታዋን የሚቀይሩ እና ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነቷን የሚያሳድጉ መሆናቸው ተገለጸ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላትና የማህበራዊ ሴክተር ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች…

በመዲናዋ የሰላም ሰራዊት አባላት የተግባርና የንድፈ ሐሳብ ስልጠና ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ 4ኛ ኮርስ አዲስ ምልምል የሰላም ሰራዊት አባላት የተግባርና የንድፈ ሐሳብ ስልጠና በሁሉም ክፍለ ከተሞች ተጀምሯል። ስልጠናው በአካል፣ በንድፈ ሐሳብና በተግባር የበቁ አዲስ የሰላም…

በሲዳማ ክልል የቡና ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል የቡና ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በሸበዲኖ ወረዳ ፉራ ቀበሌ በይፋ ተጀምሯል። የክልሉ ቡና፣ ፍራፍሬና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር መስፍን ቃሬ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ እንደገለጹት÷ በክልሉ ከ29 ሚሊየን በላይ…

ለኢንተርፕራይዞች ከ10 ቢሊየን ብር በላይ የሥራ ማስኬጃ ብድርና የማምረቻ ማሳሪያ ተሰራጨ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት ለአምራች ኢንተርፕራይዞች ከ10 ቢሊየን ብር በላይ የሥራ ማስኬጃ ብድር እና የማምረቻ መሳሪያ መሰጠቱን የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት አስታውቋል፡፡ የተቋሙ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሮቤል አሕመድ…