በአማራ ክልል መንግሥትና በአፋህድ መካከል የተደረሰውን ዘላቂ የሰላም ስምምነት ውጤታማ የሚያደርግ ስምምነት ተፈረመ
አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥትና በአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) መካከል የተደረሰውን ዘላቂ የሰላም ስምምነት ውጤታማ ማድረግ የሚያስችል ስምምነት በዛሬው እለት ተፈርሟል።
በስምምነት ሥነ ሥርዓቱ የሰላም ሚኒስትር መሀመድ እድሪስን ጨምሮ…