Fana: At a Speed of Life!

በሲዳማ ክልል የጽናት ቀን እየተከበረ ነው 

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል ጳጉሜን 1 የጽናት ቀን ‘ጽኑ መሠረት፤ ብርቱ ሀገር’ በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ይገኛል፡፡ በመርሃ ግብሩ የሲዳማ  ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋንታዬ ከበደ እንዳሉት÷ ዘንድሮ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ተጠናቆ በምረቃ…

የጽናት ቀን በድሬዳዋ አስተዳደር እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በድሬዳዋ አስተዳደር ጳጉሜን 1 ቀን የጽናት ቀን ‘ጽኑ መሠረት ብርቱ ሀገር’ በሚል መሪ ቃል በድሬዳዋ ከተማ በልዩ ልዩ ወታደራዊ ትርኢቶች እየተከበረ ነው። በመርሃ ግብሩ ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ጭምሮ ከፍተኛ የስራ…

 የግሪናዳ ጠቅላይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የግሪናዳ ጠቅላይ ሚኒስትር ዲኮን ሚቼል በሁለተኛው የአፍሪካ ካሪቢያን ማህበረሰብ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ተቀብለዋቸዋል።…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጳጉሜን 1 ቀን የጽናት ቀን ‘ጽኑ መሠረት ብርቱ ሀገር’ በሚል መሪ ቃል በወልቂጤ ከተማ በልዩ ልዩ ወታደራዊ ትርኢቶች እየተከበረ…

በሥነ ሥርዓቱ ላይ የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ እና ምክትል አፈ ጉባኤ ወ/ሮ መነቴ ሙንዲኖ ሰንደቅ ዓላማ የሰቀሉ ሲሆን፤ የተለያዩ ወታደራዊ ትርኢቶች እየቀረቡ ይገኛል።

 የጎቤ እና የሺኖዬ ጨዋታ በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎቤ እና የሺኖዬ ጨዋታ በኦሮሞ ባህልና እሴት መሰረት በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የጎቤና እና ሺኖዬ ወደ በጋው ብርሃን ሽግግር እና ለፀደይ ንጋት አቀባበል በተለያዩ ቅርጾች የሚካሄድ ባህላዊ ጨዋታ ነው። ጨዋታውን ባለትዳር…

የባርባዶስ ጠቅላይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የባርባዶስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚያ ሞተሊ በሁለተኛው የአፍሪካ ካሪቢያን ማህበረሰብ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ሚያ ሞተሊ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የሴቶችና ማሕበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ…

 የኢትዮጵያውያንን የመኖሪያ ቤት ችግር መፍታት የምኖርለት ዓላማ ነው – አቶ ዮናስ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦቪድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ዮናስ ታደሰ የኢትዮጵያውያንን የመኖሪያ ቤት ችግር መፍታት የምኖርለት ዓላማ ነው አሉ፡፡ ዋና ስራ አስፈፃማው ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ ኦቪድ ግሩፕ የቤት ቸግርን ለመፍታት በውስን ቦታዎች…

የሴንት ኪትስ እና ኔቪስ ጠቅላይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሴንት ኪትስ እና ኔቪስ ጠቅላይ ሚኒስትር  ቴራንስ ድሬው (ዶ/ር) በሁለተኛው የአፍሪካ ካሪቢያን ማህበረሰብ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የማዕድን ሚኒስትሩ ሀብታሙ…

ጆ ባይደን ከቆዳ ካንሰር ህመም ጋር በተያያዘ የቀዶ ህክምና አከናወኑ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ከቆዳ ካንሰር ህመማቸው ጋር በተያያዘ የቀዶ ህክምና አከናውነዋል።የ82 ዓመቱ አዛውንት ጆ ባይደን ቃል አቀባይ እንዳሉት÷ ባይደን ካጋጠማቸው የቆዳ ካንሰር ህመም ጋር በተገናኘ ያደረጉትን የቀዶ ህክምና በስኬት…

የህዳሴ ግድቡ ስኬት የኢትዮጵያን የመደራደር አቅም ይጨምረዋል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ላይ የተመዘገበው ስኬት የኢትዮጵያን የመደራደር አቅም ይጨምረዋል አሉ የታሪክ ባለሙያው ደረጄ ተክሌ፡፡ ከፋና ፖድካስት ጋር ቆይታ ያደረጉት አቶ ደረጄ ተክሌ እንዳሉት÷ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በርካታ…