Fana: At a Speed of Life!

 ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 16ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ። ምሽት 12:00 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው የኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ሲዳማ ቡና…

ፓርቲው እኩል የፖለቲካ ተሳትፎና የህዝብ ተጠቃሚነትን እያረጋገጠ ነው – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልፅግና ፓርቲ ሁሉም ብሔር ብሔረሰቦች በኢትዮጵያ እኩል የፖለቲካ ተሳትፎ እንዲኖራቸው በማድረግ የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት እያረጋገጠ መሆኑን የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለፁ። ፓርቲው የፖለቲካ ስብራትን በመጠገን የህዝቦችን…

ሌስተር ሲቲ ቶተንሃምን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 23ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር 11 ሰዓት ላይ ቶተንሃምን ከሌስተር ያገናኘው ጨዋታ በሌስተር ሲቲ 2 ለ 1 አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡ ቶተንሃም በሊጉ ካደረጋቸው 23 ጨዋታዎች 7 ብቻ ያሸነፈ ሲሆን በ13 ጨዋታዎች ተሸንፎ በ24…

ብልጽግና ፓርቲ በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በጋራ ውሳኔ እንድንሰጥ ዕድል ፈጥሯል – አቶ አሻድሊ ሐሰን

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልፅግና ፓርቲ በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በጋራ ውሳኔ እንድንሰጥ ዕድል ፈጥሯል ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለጹ። ከለውጡ በኋላ በክልሉ የተገኙ ስኬቶችን በተመለከተ መግለጫ የሰጡት ርዕሰ መስተዳድሩ፤ ብልፅግና ፓርቲ…

ሀገራዊ ወጪን በራስ የገቢ አቅም መሸፈን የሚችል ኢኮኖሚ ለመገንባት እየተሰራ ነው – ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጥቂት ዓመታት ውስጥ የሀገርን ወጪ በራስ የገቢ አቅም መሸፈን የሚችል ጠንካራ የኢኮኖሚ ሥርዓት ለመገንባት እየተሰራ መሆኑን የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል እና የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ ገለጹ። ሚኒስትሯ ለውጡን ተከትሎ…

አትሌት ወርቅነሽ ኢዴሳ የኦሳካ ማራቶን ውድድርን አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አትሌት ወርቅነሽ ኢዴሳ በጃፓን ኦሳካ በተካሄደ የሴቶች ማራቶን ውድድር አሸናፊ ሆነች። አትሌቷ ርቀቱን ለመጨረስ 2 ሰዓት ከ20 ደቂቃ ከ59 ሴኮንድ የፈጀባት ሲሆን ባለፈው ዓመት በቦታው ውድድሩን ስታሸነፍ ካስመዘገበችው 2 ሰዓት ከ18 ደቂቃ ከ51…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጂማን ዓለም አቀፍ ከተማ ለማድረግ የሚያስችሉ ዐሥር አቅጣጫዎች አስቀመጡ

በዚህም፣- ቡናን በጥራትና በስፋት ማምረት፤ በተለይ የጥሪኝ ቡና ስፔሻሊቲን ማስፋፋት፣ ልዩ ልዩ ኦርጋኒክ የሻይ ቅጠል ዝርያዎችን በልዩ ብራንድ ጂማ ላይ ማቀነባበር፣ የተፈጥሮ ማዳበሪያን በማምረትና በመጠቀም፣ ልዩ ልዩ ፍራፍሬዎችን ማምረት፣ ማሸግና መላክ፣ የከብት ወተትና ሥጋ፤…

የምስራቅ ዕዝ ኮር የሰላም አማራጭ ባልተቀበሉ ታጣቂዎች ላይ እርምጃ ወሰደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ ዕዝ ኮር ሰሞኑን ባደረገው ስምሪት የሰላም አማራጭ ባልተቀበሉ ታጣቂዎች ላይ እርምጃ መውሰዱ ተገለጸ። በስምሪቱ በርካቶችን ሙት በማድረግ ትጥቆችንና የሎጂስቲክ ቁሳቁሶችን መማረክ መቻሉን የሀገር መከላከያ ሠራዊት ማህበራዊ ትስስር ገጽ…

አስተዳደሩ ወላጅ አልባ ህፃናትን አሳድጎ ለወግ ማዕረግ እንዲበቁ ያደርጋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወላጅ አልባ ህፃናትን ከማሳደግ ባለፈ ለወግ ማዕረግ እንዲበቁ ያደርጋል ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ በኮልፌ የወንዶች ልጆች ማሳደጊያ እና በቀጨኔ…

የሰላም ጥሪ ተቀብለው የተሃድሶ ስልጠና የወሰዱ ታጣቂዎች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የመንግሥትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው በቡርቃ የተሃድሶ ማዕከል ስልጠና ሲወስዱ የቆዩ ታጣቂዎች ስልጠናቸውን አጠናቀው ተመርቀዋል፡፡ ታጣቂዎቹ በክልሉ ሰሜን ወሎ፣ ደቡብ ወሎ፣ ሰሜን ሸዋ፣ ዋግ ኽምራ ብሔረሰብ እና ኦሮሞ ብሔረሰብ…