Fana: At a Speed of Life!

ኤሌክትሮኒክ የምክረ ሐሳብ መስጫ የዜጎችን ተሳትፎ ያሳድጋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ኤሌክትሮኒክ የሕዝብ ምክረ ሐሳብ መስጫና መቀበያ ሥርዓት በረቂቅ ሕጎች የዝግጅት ሂደት የዜጎችን ተሳትፎ በማሳደግ ግልፅና ጠንካራ ሕጎችን ለማውጣት ያስችላል አሉ፡፡ ሕብረተሰቡ እና ባለድርሻ…

የኮንፈረንስ ሊግ የፍጻሜ ጨዋታ ዛሬ ምሽት ይደረጋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንግሊዙ ክለብ ቼልሲ ከስፔኑ ሪያል ቤቲስ ጋር የሚያደርጉት የአውሮፓ ኮንፈረንስ ሊግ የፍጻሜ ጨዋታ ዛሬ ምሽት 4 ሠዓት ላይ በፖላንድ ታርዚኒስኪ አሬና ስታዲየም ይደረጋል፡፡ በሪያል ቤቲስ በኩል በማንቼስተር ዩናይትድ ስኬታማ ጊዜ ያላሳለፈው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩትን ጎበኙ፡፡ ኢንስቲትዩቱ ከምድር እስከ ህዋ ድረስ የሚገኙ መረጃዎችን በመተንተን የምርምር ሥራዎችን የሚያከናውን ተቋም መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት…

  መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የባለ ራዕይ መሪ ማሳያ ነው – የአዘርባጃን አምባሳደር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የአዘርባጃን አምባሳደር ሩስላን ናሲቦቭ መሶብ የአንድ አገልግሎት ማዕከል በፍጥነት ወደተግባር መግባቱ የቁርጠኛ እና ባለ ራዕይ መሪዎች ማሳያ ነው አሉ፡፡ አምባሳደሩ የአዘርባጃን የነጻነት ቀንን አስመልክቶ በአዲስ አበባ በተዘጋጀ…

ውይይት ለሀገራችን ወሳኝ ነው – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለቀጣይ ትውልድ የተሻለችና የብልጽግና ተምሳሌት የሆነች ኢትዮጵያን ለማውረስ ሁሉም ሰው መተባበር እንዳለበት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ ጠየቁ። በወላይታ ሶዶ ከተማ እየተካሄደ ባለው በወቅታዊ ክልላዊና ሀገራዊ ጉዳዮች…

ለአደጋዎች በራስ አቅም ምላሽ ለመስጠት እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ተረጂነት የሚፈልጉ የሕብረተሰብ ክፍሎች 86 በመቶ እንዲቀንስ ማድረጉን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተክለ ማርያም (ዶ/ር) እንደገለፁት፤ በ2018 ዓ.ም በሀገሪቱ…

የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ምሰሶዎችን ለማሳደግ የሰው ሠራሽ አስተውሎትን አጠቃቀም ማጎልበት ይገባል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰው ሠራሽ አስተውሎትን በኢትዮጵያ ጥቅም ላይ ማዋል የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ምሰሶ ዘርፎችን ዕድገት በማፋጠን ረገድ ፋይዳው የጎላ መሆኑን ምሁራን ገለጹ፡፡ የምጣኔ ሃብት ተመራማሪው ቆስጠንጢኖስ በርኸተስፋ (ዶ/ር) አንዳሉት፤ ሰው ሠራሽ አስተውሎት…

በሶማሌ ክልል የዳያስፖራው የልማት ተሳትፎ እያደገ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል በተያዘው የበጀት ዓመት 21 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ ባለሃብቶች ወደ ሥራ መግባታቸውን የክልሉ ኢንቨስትመንት እና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አሕመድ ረሻድ እንዳሉት፤ በተያዘው የበጀት ዓመት 19…

የቡና ምርት መጠንን ለማሳደግ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቡና መጠንን በማሳደግ አርሶ አደሩ፣ ላኪው እና ሀገር በሚፈለገው ልክ ተጠቃሚ እንዲሆኑ እየተሠራ መሆኑን የቡናናሻይ ባለስልጣን ገልጿል፡፡ ለዚህም የቡና ዘርና ችግኝ በማዘጋጀት አርሶ አደሩን የመደገፍ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የባለስልጣኑ…

‹‹ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ እና ጣሊያን መካከል የረጅም ዘመን እድሜ ያለውን ትስስር ለማጠናከር ሮም በመሄድ በጠቅላይ ሚኒስትር…

መሪዎቹ በመተግበር ላይ ያለውን የትብብር አፈፃፀም በመገምገም በባለብዙ ወገን እንዲሁም አዳዲስ የትብብር መስኮችን በተሻሻለ የኢንቬስትመንት መጠን ለመከወን የሚቻልባቸውን ጉዳይች ላይ ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ወደ ኃላፊነት ከመጡበት ጊዜ ጀምሮ ከተለያዩ የጣሊያን…