በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ 2 ነጥብ 23 ቢሊየን ብር ኃብት ማሰባሰብ ተችሏል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ የተለያዩ ባለድርሻ አጋር አካላትን በማሳተፍ 2 ነጥብ 23 ቢሊየን ብር ኃብት ማሰባሰብ ተችሏል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
የአስተዳደሩ ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባኤ እየካሄደ…