Browsing Category
ቢዝነስ
የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድቦች ኃይል ለማመንጨት የሚያስችላቸውን በቂ ውኃ ይዘዋል
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ሁሉም የኃይል ማመንጫ ግድቦች በበጀት ዓመቱ የታቀደውን ኃይል ማመንጨት የሚያስችላቸውን በቂ የውኃ መጠን ይዘዋል አለ፡፡
የተቋሙ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስኪያጅ ፍስሐ ጌታቸው ለፋና ዲጂታል እንደገለጹት፤…
በኦሮሚያ ክልል የኢንዱስትሪዎች የማምረት አቅም 61 በመቶ ደረሰ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ወደ ውጪ ከተላኩ ምርቶች 837 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኝቷል አለ የክልሉ የኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ፡፡
የቢሮው ኃላፊ አቶ አሕመድ ኢድሪስ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክልሉ ያለውን የኢንቨስትመንት አገልግሎት አሰጣጥ ምቹና…
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሻርጃህ ከተማ በረራ ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ሻርጃህ ከተማ በረራ ጀምሯል።
ዛሬ ማምሻውን የበረራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በአየር መንገዱ ተከናውኗል።
በመርሐ ግብሩ ላይ እንደተገለጸው፤ አየር መንገዱ ወደ ሻርጃህ ከተማ በሳምንት…
ሀገር አቀፍ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ስትራቴጂን ለመተግበር እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአምራች ኢንተርፕራይዞችን የማምረት አቅም ማሳደግ የሚያስችል ሀገር አቀፍ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ስትራቴጂን ለመተግበር በትኩረት እየሰራሁ ነው አለ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት፡፡
የተቋሙ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ…
በመዲናዋ 11 ሆቴሎች የባለ አምስት ኮከብ ደረጃ አገኙ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱሪዝም ሚኒስቴር ባካሄደው የደረጃ ምደባ ስድስት አዲስ ሆቴሎችን ጨምሮ 40 ሆቴሎች በኮከብ ደረጃ ውስጥ ገብተዋል።
ቀደም ሲል በኮከብ ደረጃ ውስጥ የነበሩ 15 ሆቴሎች ደግሞ በተለያዩ ምክንያቶች ኮከባቸው ተወስዷል።
የኮከብ ደረጃ…
በኦሮሚያ ክልል የቱሪዝም ሃብትን ወደ ኢኮኖሚያዊ አቅም የመቀየር ጥረት …
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ያለውን እምቅ የቱሪዝም ሃብት ወደ ኢኮኖሚያዊ አቅም ለመቀየር እየሰራሁ ነው አለ የክልሉ ቱሪዝም ኮሚሽን፡፡
የኮሚሽኑ የኮሙኒኬሽንና ሚዲያ ዳይሬክተር አሸናፊ ሃብቴ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ አዳዲስ የቱሪስት መዳረሻዎችን የማስፋፋት…
በአማራ ክልል የጎብኚዎችን ቆይታ ለማራዘም …
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የጎብኚዎችን የቆይታ ጊዜ ለማራዘም የሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ ተግባራት ተከናውነዋል።
የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ዓባይ መንግሥቴ እንደገለጹት፤ አሁን ያለው የጎብኚዎች የቆይታ ጊዜ በአማካይ 2 ነጥብ 5 ቀን ነው።…
በሶማሌ ክልል የዳያስፖራው የልማት ተሳትፎ እያደገ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል በተያዘው የበጀት ዓመት 21 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ ባለሃብቶች ወደ ሥራ መግባታቸውን የክልሉ ኢንቨስትመንት እና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታወቀ፡፡
የቢሮው ኃላፊ አሕመድ ረሻድ እንዳሉት፤ በተያዘው የበጀት ዓመት 19…
የቡና ምርት መጠንን ለማሳደግ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቡና መጠንን በማሳደግ አርሶ አደሩ፣ ላኪው እና ሀገር በሚፈለገው ልክ ተጠቃሚ እንዲሆኑ እየተሠራ መሆኑን የቡናናሻይ ባለስልጣን ገልጿል፡፡
ለዚህም የቡና ዘርና ችግኝ በማዘጋጀት አርሶ አደሩን የመደገፍ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የባለስልጣኑ…
ፋብሪካው ከ38 ሺህ ቶን በላይ የድንጋይ ከሰል አጥቦ ሸጠ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢቲ ማዕድን ልማት አ.ማ የድንጋይ ከሰል ማጠቢያ እና ማቀነባበሪያ ፋብሪካ 38 ሺህ 91 ቶን የድንጋይ ከሰል አጥቦ መሸጡ ተገለጸ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ዳውሮ ዞን የተገነባውን ኢቲ…