Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ቢዝነስ

ፋብሪካው ከ38 ሺህ ቶን በላይ የድንጋይ ከሰል አጥቦ ሸጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢቲ ማዕድን ልማት አ.ማ የድንጋይ ከሰል ማጠቢያ እና ማቀነባበሪያ ፋብሪካ 38 ሺህ 91 ቶን የድንጋይ ከሰል አጥቦ መሸጡ ተገለጸ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ዳውሮ ዞን የተገነባውን ኢቲ…

የቡና ጥራትን የማሻሻል ሥራ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቡና ጥራትን ለማሻሻል ክልሎችን ጨምሮ ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት እየሠራ መሆኑን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ የቡና ጥራትን ለማሻሻል ከተዋንያኑና ከባለድርሻ አካላት ጋር የንቅናቄ መድረክ እየተካሄደ መሆኑን የባለስልጣኑ…

በዓሣ ማስገር ለተደራጁ ወገኖች የሥራ ዕድል መፍጠር የጀመረው የሕዳሴ ግድብ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በዓሣ ማስገር ዘርፍ የተደራጁ ሁሉም ማኅበራት ወደ ሥራ እንዲገቡ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በግድቡ ዓሣ ለማስገር በ74 ማኅበራት ከተደራጁ 704 ወንዶች እና…

በዓሣ ማስገር ለተደራጁ ወገኖች የሥራ ዕድል መፍጠር የጀመረው የሕዳሴ ግድብ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በዓሣ ማስገር ዘርፍ የተደራጁ ሁሉም ማኅበራት ወደ ሥራ እንዲገቡ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በግድቡ ዓሣ ለማስገር በ74 ማኅበራት ከተደራጁ 704 ወንዶች እና…

8 ነጥብ 9 ቢሊየን ሊትር ወተት ተመረተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2017 በጀት ዓመት ከገባ ጀምሮ እስካሁን ድረስ 8 ነጥብ 9 ቢሊየን ሊትር ወተት መመረቱን የኢትዮጵያ እንስሳት ልማት ኢንስቲትዩት ገለጸ። የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዳኛቸው በየነ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት፤…

የሚድሮክ አዋሽ ኮትድ ካልሺየም ካርቦኔት ግብዓት ማምረቻ ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል አዋሽ 7ኪሎ የተቋቋመው የሚድሮክ አዋሽ ኮትድ ካልሺየም ካርቦኔት ማምረቻ ፋብሪካ የመጀመሪያ ምዕራፍ የምርት ሂደት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ። በመርሐ ግብሩ ላይ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ፣ የሚድሮክ…

የሐረሪ ክልል የቱሪዝም ዘርፍ ገቢ ከ100 ሚሊየን ብር በላይ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረሪ ክልል በቱሪዝም ዘርፍ በተሰሩ ሥራዎች የሚገኘው ገቢ ከ100 ሚሊየን ብር በላይ መሆኑ ተገለጸ። የክልሉ ባህል ቅርስና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ናስር አህመድ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት፤ ህያው ቅርስ የሆነችውን የሐረር…

29 የዓሣ ዝርያዎች በሕዳሴ ግድብ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ 29 ዓይነት የዓሣ ዝርያዎች መኖራቸውን የጥናት ውጤት አመላከተ፡፡ ከእነዚህ መካከል በብዛት የሚገኙትና ለገበያ የሚቀርቡት አራት ዓይነት መሆናቸውን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ ባበክር ኸሊፋ…

ሲሚንቶ የማምረት አቅምን በዓመት ወደ 20 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን ማድረስ ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ሲሚንቶ የማምረት አቅምን በዓመት ወደ 20 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን ማድረስ መቻሉን የማዕድን ሚኒስትር ሀብታሙ ተገኝ (ኢ/ር) ገለጹ፡፡ አራት የድንጋይ ከሰል ማቀነባበሪያ ፋብሪካዎችን ወደ ሥራ በማስገባት የሲሚንቶ አምራቾችን አቅም…

በኦሮሚያ ክልል 142 ሺህ ሜትሪክ ቶን ማር ተመረተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በተያዘው በጀት ዓመት እስካሁን 142 ሺህ ሜትሪክ ቶን ማር መመረቱን የክልሉ ግብርና ቢሮ ገለጸ። የቢሮው የማር ኢኒሺየቲቭ አስተባባሪ ቶሌራ ኩምሳ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንደገለጹት፤ በክልሉ ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ እየተተገበረ…