Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ፋና ስብስብ

አቶ ኩመራ ዋቅጂራ በብዝኃ ህይወት ጥበቃ ላከናወኑት ስራ ተሸላሚ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ዱር እንስሳት ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ኩመራ ዋቅጂራ በብዝኃ ህይወት ጥበቃ ላከናወኑት ውጤታማ ስራ የተስክ ኮንዘርቬሽን አዋርድ አሸናፊ ሆነዋል። አቶ ኩመራ በለንደን በተካሄደው የሽልማት መርሐ ግብር በዘርፉ ከስነ ህይወት…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር በመጪው ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ700 በላይ የቅድመ ማጣሪያ ተፎካካሪዎች መካከል የተለዩ 16 ከዋክብትን ይዞ የጀመረው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር በመጪው ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል። የምዕራፉ አራተኛ ሳምንት ውድድር ላይ የምድብ ሁለት ሰባት ተወዳዳሪዎች ከዛየን ባንድ ጋር…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር በመጪው ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ700 በላይ የቅድመ ማጣሪያ ተፎካካሪዎች መካከል የተለዩ 16 ከዋክብትን ይዞ የጀመረው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር በመጪው ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል። የምዕራፉ አራተኛ ሳምንት ውድድር ላይ የምድብ ሁለት ሰባት ተወዳዳሪዎች ከዛየን ባንድ ጋር…

የአረንጓዴ ዐሻራ ነባር የተፈጥሮ ጥብቅ ደኖች እንዲጠናከሩ አድርጓል

‎አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ሕብረተሰቡን በማሳተፍ እያከናወነ ባለው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ተመናምነው የነበሩ ጥብቅ የተፈጥሮ ደኖች እንዲጎለብቱ ማድረግ ተችሏል አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። አገልግሎቱ ባወጣው መረጃ መንግስት ለተፈጥሮ ሚዛን መጠበቅ…

“ቦዮ ሐይቅ” የሀዲያ ዞን ተፈጥሯዊ ገጸ በረከት…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀዲያ ዞን ተፈጥሯዊ ገጸ በረከት የሆነውን "ቦዮ ሐይቅ" የማልማት ሥራ ትኩረት እንደሚያስፈልገው ተመላክቷል። 20ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓልን ለማስተናገድ የተዘጋጀው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለበዓሉ ያደረገውን ዝግጅት የሚዲያ…

በሀገራዊ ምክክር የጋራ አቅጣጫን እንዴት እንትለም?

ሀገራዊ ምክክር በአንድ ሀገር ውስጥ በሚገኙ ባለድርሻ አካላት መካከል ለተፈጠሩ አለመግባባቶች በመነጋገር መፍትሔ እንዲመጣ የሚያደርግ ዲሞክራሲያዊ ሂደት ነው፡፡ ሂደቱ ተከናውኖ አመርቂ ውጤት ባስመዘገበባቸው ሀገራት ባለድርሻ አካላት በሀገራዊ ምክክር የጋራ አቅጣጫን በማበጀት አንኳር በሆኑ ሀገራዊ…

ፋና 80 የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር ዛሬም ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና 80 የመጀመሪያው የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር 5ኛ ሳምንት ውድድር በዛሬው ዕለት ቀጥሎ ይካሄዳል። የፋና 80 ምዕራፍ 1፣ 2 እና 3 ውድድሮች አሸናፊ ቡድኖች በመጀመሪያው የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር ብርቱ ፉክክር እያደረጉ ይገኛሉ። እናት…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር ነገ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ700 በላይ የቅድመ ማጣሪያ ተፎካካሪዎች መካከል የተለዩ 16 ከዋክብትን ይዞ የጀመረው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር በነገው ዕለት ቀጥሎ ይካሄዳል። የምዕራፉ ሶስተኛ ሳምንት ውድድር ላይ ሰባት የምድብ አንድ ተወዳዳሪዎች ከኮከብ ባንድ ጋር…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር በመጪው ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ700 በላይ የቅድመ ማጣሪያ ተፎካካሪዎች መካከል የተለዩ 16 ከዋክብትን ይዞ የጀመረው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር በመጪው ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል። የምዕራፉ ሶስተኛ ሳምንት ውድድር ላይ የምድብ አንድ ሰባት ተወዳዳሪዎች ከኮከብ ባንድ ጋር…

የደቦ ፍርድ እና አሉታዊ አስተያየት በማህበራዊ ሚዲያ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማህበራዊ ሚዲያ የሚሰራጩ ሚዛናዊነት የጎደላቸው የጅምላ ፍርድ እና በልጥፎች ስር የሚሰጡ አስተያየቶች ብዙዎችን ለከፍተኛ አካላዊ እና ሥነ ልቦናዊ ጉዳት ይዳርጋሉ። አንዳንዶች የሚወዱትንም ሥራ እስከመተው ይደርሳሉ። በማህበራዊ ሚዲያ በግለሰቦች፣…