Browsing Category
ፋና ስብስብ
ምርጫ የመምረጥና የመመረጥ መብት
በኢ.ፌ.ዴ.ሪ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 38(1) መሠረት ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ዜጋ በቀለም፣ በዘር፣ በብሔር፣ በብሔረሰብ፣ በፆታ፣ በቋንቋ፣ በሃይማኖት፣ በፖለቲካ ወይም በሌላ አመለካከት ወይም በሌላ አቋም ላይ የተመሰረተ ልዩነት ሳይደረግበት፡-
• በቀጥታ እና በነጻነት በመረጣቸው ተወካዮች አማካኝነት…
በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በአጠቃላይ ለስንት ወንበሮች ምርጫ የሚያካሄድ ይመስላችኋል?
1. ሐረሪ ክልል…..የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የወንበር ቁጥር 2፤ የክልል ምክር ቤት የወንበር ቁጥር 36፤
2. ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል…..የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የወንበር ቁጥር 35፤ የክልል ምክር ቤት የወንበር ቁጥር 175፤
3. ሲዳማ ክልል…..የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት…
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ተግባራትና ኃላፊነቶች
ምርጫ ቦርድ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ህገ መንግሥት አንቀጽ 102 መሠረት የተቋቋመ ገለልተኛ ህገ መንግሥታዊ ተቋም ነው።
ቦርዱ ከተቋቋመበት ጊዜ አንስቶ የፌዴራል እና የክልል ጽሕፈት ቤቶችን ያደራጀ ሲሆን በሁሉም ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች እንዲሁም በፌደራል ደረጃ ቢሮዎች አሉት።…
ይሆነኛል፣ ይወክለኛል፣ ያስተዳድረኛል የሚሉትን ለመምረጥ ምን ማድረግ አለብዎት?
አንድ መራጭ በመራጭነት ተሳትፎ የሚፈልገውን ፓርቲ ወይም እጩ ተወዳዳሪ ለመምረጥ የሚችለው በቅድሚያ በመራጭነት ሲመዘገብ ብቻ ነው፡፡
በመራጭነት ሳይመዘገብ ቀርቶ በድምፅ መስጫው እለት መራጭ ሆኖ መቅረብ አይችልም፡፡
ስለሆነም ምርጫ ቦርድ ስለመራጮች ምዝገባ መጀመር…
እስከ አሁን የተካሄዱ የጠቅላላና የአካባቢ ምርጫዎች እንዲሁም ሕዝበ ውሳኔዎች…
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከተቋቋመበት ጊዜ አንስቶ:-
ስድስት (6)የጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ ፤
አራት (4) የአካባቢ ምርጫ እና
ስምንት (8) ሕዝበ ውሳኔዎችን አካሂዷል።
እንዲሁም የተለያዩ የሟሟያ እና ድጋሚ ምርጫዎችን በተለያዩ ዓመታት አከናውኗል።…
የመራጮች ምዝገባ ቅድመ ሁኔታ
በማንኛውም ምርጫ ለመሳተፍ አስቀድሞ በመራጭነት መመዝገብ ቅድመ ሁኔታ ነው፡፡
አንድን ሰው በመራጭነት ለመመዝገብ የሚያበቁት መስፈርቶችና የሚያስፈልጉት ሰነዶች በምርጫ ህግና እንደ አስፈላጊነቱም በምርጫ ቦርድ በሚወጡ ዝርዝር መመርያዎች ይቀመጣሉ፡፡
ነገር ግን እነዚህ መስፈርቶች ተገቢና…
ለምን እንመርጣለን? ምርጫስ ለምን?
🫵 ለምን እንመርጣለን? ምርጫስ ለምን?
በዲሞክራሲያዊ አስተዳደር ሥርዓት ዜጎች ነጻ የሆነ ሀሳባቸውን የሚገልጹበት እና ሀገርን የሚያስተዳደሩ ብቁ ዕጩዎችን ለሥልጣን የሚያበቁበት አንዱ መንገድ ድምፅ መስጠት ወይም መምረጥ ነው፡፡
ስለዚህም የዜጎች መምረጥ፡-
👉የዲሞክራሲያዊ አስተዳደር…
ኢትዮጵያ ትመርጣለች!
የምርጫ ዑደት
በምርጫ ሥርዓት የድምፅ አሰጣጥ ከመጀመሩ በፊት ከሚደረገው የቅድመ ምርጫ ዝግጅት ጀምሮ ውጤቱ እስኪታወቅና ይፋ ሆኖ ለአሸናፊዎቹ የአሸናፊነት ማረጋገጫ እስከሚሰጥበት እንዲሁም ቅሬታ ካለ ቅሬታ የመስማት ሂደቱ የሚከናወንበት የድህረ ምርጫ ክንውን ድረስ ያለውን አጠቃላይ እንቅስቃሴን…
ከዓለም አቀፍ የቱሪዝም መዳረሻዎች አንዷ የሆነችው ኢትዮጵያ…
አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በቱሪዝም ዘርፍ በሰራቻቸው ስራዎች ከዓለም የበለጸጉ መዳረሻዎች አንዷ መሆን ችላለች፡፡
እያደጉ በመጡ ዓለም አቀፍ ጉዞዎች በፈረንጆቹ 2025 ከ1 ነጥብ 5 ቢሊየን በላይ ቱሪስቶች ወደ ተለያዩ የዓለም ሀገራት ተጉዘዋል፡፡
አውሮፓ…
የኢቤኤስ ቴሌቪዥን ዋና ስራ አስፈጻሚ አማን ፍስሃጽዮን ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢቤኤስ ቴሌቪዥን ዋና ስራ አስፈጻሚ እና መስራች የነበሩት አማን ፍስሃጽዮን ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
አቶ አማን ፍስሃጽዮን ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ የካቲት 4 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን ኢቢኤስ…