Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ፋና ስብስብ

የፋና ላምሮት 5ኛው የአሸናፊዎች አሸናፊ የፍፃሜ ውድድር በመጪው ቅዳሜ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከሁለት ወራት በላይ በብርቱ ፉክክር ሲካሄድ የቆየው የፋና ላምሮት 5ኛው የአሸናፊዎች አሸናፊ የፍፃሜ ውድድር በመጪው ቅዳሜ መስከረም 10 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል። በውድድሩ ለፍጻሜ የበቁት ጴጥሮስ ማስረሻ፣ እየሩሳሌም አሰፋ፣ እዮቤል ፀጋዬ…

በሰው ሰራሽ አስተውሎት የተሰራች ሚኒስትር የሾመችው ሀገር…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አልባንያ በሰው ሰራሽ አስተውሎት የተሰራች ሚኒስትር በመሾም በዓለም የመጀመሪያዋ ሀገር ሆናለች፡፡ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ኤዲ ራማ ሙስናን ለመታገል በሚል በሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) የተሰራች ሚኒስትር በካቢኔያቸው ማካተታቸው አነጋጋሪ…

የመውሊድ በዓል ሲከበር በተለመደው የመረዳዳት ባህል ሊሆን ይገባል – ጉባኤው

አዲስአበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ1 ሺህ 500ኛው የመውሊድ በዓል ሲከበር በተለመደው ኢትዮጵያዊ የመረዳዳት ባህል ሊሆን አለ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ። ጉባኤው ለእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1 ሺህ 500ኛው የነብዩ መሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) መውሊድ መታሳቢያ በዓል…

የፋና ላምሮት 5ኛው የአሸናፊዎች አሸናፊ የግማሽ ፍፃሜ ውድድር ነገ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ሁለት ወራት በብርቱ ፉክክር እየተካሄደ አምስት ተወዳዳሪዎች ብቻ የቀሩት የፋና ላምሮት 5ኛው የአሸናፊዎች አሸናፊ የግማሽ ፍፃሜ ውድድር በነገው ዕለት ይካሄዳል። ተወዳዳሪዎቹ ወደ ፍጻሜው ለማለፍ ብርቱ ፉክክር ይጠብቃቸዋል። ለፍፃሜ…

ከአባይ ወደ ዓባይ

ካይረባ ጓደኛ ይሻለኛል ዓባይ...ይሻላል ተከዜ፣ በዜት እንሻገር ………. ያሰኛል ሁል ጊዜ፡፡ ሊቀመኳስ ቻላቸው አሸናፊ የሱዳኗ መናገሻ ካርቱም ከታላቋ ኢትዮጵያ ጥቁር እንግዳ ይመጣል ተብላ ሽር ጉድ ላይ ነች፡፡ በርግጥም ሺሕ ዓመታትን ዋስ የሚጠራ ታሪክ እና ሥልጣኔን የከተበ፣ ጥልቅ…

ከሟች መቃብር ፊት ለይቅርታ የቆሙት ፖሊሶች…

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)ከሟች መቃብር ፊት አበባ ይዘው ለይቅርታ እጅ የነሱት ጃፓናውያን ፖሊሶች ጉዳይ ትኩረት የሳበ ክስተት ሆኗል፡፡ ጃፓናውያኑን ተንበርክከው ይቅርታን ለመማጸን ከሟች የመቃብር ስፍራ ድረስ ያመጣቸው ጉዳይ ከአምስት ዓመታት በፊት የተፈጠረ ክስተት ነው፡፡…

ለህገ ወጥ ስደት መከራ ከመዳረግ በፊት . . .

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሁለት የተለያዩ ህገ ወጥ ጉዞዎች የባከኑ ስድስት አመታት፣ እንግልት እና ስቃይ ያጀቧቸው ጊዜያት የባለታሪካችን የሕይወት ደርዝ ሆነው አልፈዋል፡፡ በ22 ዓመት እድሜዋ ያማተረችው የስደት ሕይወት በወጉ ጡት ያልጠባች አራስ ልጇን ለትዳር አጋሯ ትታ…

ወደ ፍጻሜው የቀረበው የፋና ላምሮት 5ኛው የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር ነገም ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ተወዳጁ እና በጉጉት የሚጠበቀው የፋና ላምሮት 5ኛው የአሸናፊዎች አሸናፊ የድምፃውያን ውድድር በነገው ዕለትም ቀጥሎ ይካሄዳል። ወደ ፍጻሜው የቀረበው የፋና ላምሮት 5ኛው የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር በየሳምንቱ አስደናቂም፤ አሳዛኝም ነገሮች…

የደብረ ታቦር (ቡሄ) በዓል ሐይማኖታዊና ባህላዊ ትውፊት…

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በየዓመቱ ነሐሴ 13 ቀን የሚከበረው የደብረ ታቦር (ቡሄ) በዓል ሐይማኖታዊ እና ባህላዊ ይዘት አለው፡፡ ቡሄ የክረምት ጭጋግ ተወግዶ ወደ ጸሃይ ብርሃንነትና ብሩህነት በሚሸጋገርበት ወቅት ይከበራል፤ ''ቡሄ ካለፈ የለም ክረምት" ፤ "ዶሮ ከጮኸ…

የጎቤ እና የሺኖዬ ጨዋታ በኦሮሞ ባህል እና እሴት መሰረት ሊከበር ይገባል – አባ ገዳ ጎበና ሆላ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎቤ እና የሺኖዬ ጨዋታ በኦሮሞ ባህልና እሴት መሰረት መካሄድ አለበት አሉ የቱለማ አባገዳ ጎበና ሆላ። አባ ገዳዎችና እና ሀደ ሲንቄዎች የጎቤና እና ሺኖዬ ጨዋታን በተመለከተ በሰጡት መግለጫ÷ ጨዋታው ጥንታዊ የኦሮሞ ባህል እና እሴቶችን የተከተሉ…