Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ፋና ስብስብ

በአማራ ክልል ለሚከበሩ ኃይማኖታዊና ባህላዊ በዓላት…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በቅርቡ የሚከበሩ ኃይማኖታዊና ባህላዊ በዓላት በድምቀት እንዲጠናቀቁ አስፈላጊው ዝግጅት እየተደረገ ነው አለ የክልሉ ባህል ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ፡፡ የቢሮው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አበበ እምቢያለ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክልሉ…

የፋና 80 የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር የፊታችን እሁድ እሁድ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 5ኛው ሳምንት የፋና 80 አሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር ተወዳዳሪዎች ወደ ግማሽ ፍፃሜ ለመግባት የሚያደርጉት ፍልሚያ የፊታችን እሁድ ይካሄዳል። ውድድሩ የመጀመሪያውን የዳንስና ውዝዋዜ ባለድል ለመለየት 7ኛ ሳምንት ላይ ደርሷል። በአሸናፊዎች…

እርቅ፣ አንድነትና አብሮነት የሚንጸባረቅበት በዓል…”ጊፋታ”

አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የወላይታ ዘመን መለወጫ በዓል "ጊፋታ" የወላይታ ብሔር ለዘመናት ሲያከብረው የኖረ ደማቅ ባህላዊ እሴት ነው፡፡ ጊፋታ የተጣላና የተኮራረፈ የሚታረቅበት እንዲሁም የሕዝቦች አንድነትና አብሮነት ይበልጥ የሚጠናከርበት የወላይታ ዘመን መለወጫ በዓል…

የወላይታ ሕዝብ የዘመን መለወጫ በዓል “ጊፋታ” በዓለም ቅርስነት ተመዘገበ

አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሕንድ፣ ኒው ዴልሂ እየተካሄደ በሚገኘው 20ኛው የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) የማይዳሰሱ የባሕል ቅርሶች ጥበቃ ኮሚቴ ጉባኤ ተካሂዷል። በዚህ ጉባዔ ላይ ኢትዮጵያ በዓለም ቅርስነት እንዲመዘገብ ያቀረበችው…

ኢትዮጵያ አፍሪካ እንደምትችል ያሳየች ሀገር …

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ አፍሪካ እንደምትችል ያሳየች ሀገር ናት አሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ፡፡ የአፍሪካ የቀድሞ መሪዎች ልጆችና የልጅ ልጆች በተገኙበት ለአፍሪካውያን የነፃነት እንቅስቃሴ የኢትዮጵያ ሚና ላይ ያተኮረ…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ስድስተኛ ሳምንት ውድድር ነገም ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከተወዳዳሪዎች ጠንካራ ፉክክር ጋር የቀጠለው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ስድስተኛ ሳምንት የድምጻውያን ውድድር በነገው ዕለትም ቀጥሎ ይካሄዳል፡፡ የበርካታ ባለተሰጥኦ ድምጻውያን መታያ የሆነው ፋና ላምሮት የምዕራፍ 21 ውድድር ለ13 ሳምንታት…

43 ዓለም አቀፍና ሀገር አቀፍ ጉባዔዎችን ያስተናገደው አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል እስካሁን 43 ዓለም አቀፍ፣ አህጉር አቀፍና ሀገር አቀፍ ጉባዔዎችን በስኬት አስተናግዷል፡፡ የማዕከሉ የገበያና ጥናት ከፍተኛ ባለሙያ አቶ ቴዎድሮስ ገበያው ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ ማዕከሉ አዲስ አበባን…

የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መልዕክት

እንኳን ደስ አለን! ይህ እግር ኳስ ወዳድ ለሆነው ህዝባችን ትልቅ የድል ብስራት ነው፡፡ የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን (ቀይ ቀበሮዎቹ) ኬንያን 3 ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ከ22 ዓመታት በኋላ ለአፍሪካ ዋንጫ በማለፋቸው እንኳን ደስ አለን። በስፖርቱ ዘርፍ ታዳጊዎች ላይ…

ከ30 ዓመታት በላይ በምርምር ስራ ያሳለፉት አፈወርቅ ካሱ (ፕ/ር)…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር ወስጥና በውጭ ሀገራት በርካታ ውጤታማ የምርምር ሰራዎችን የሰሩ አንጋፋ ተመራማሪ ናቸው አፈወርቅ ካሱ (ፕ/ር)። አፈወርቅ (ፕ/ር) ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት÷ ከ30 ዓመታት በላይ በምርምር ስራ ላይ አሳልፈዋል፡፡…

አቶ ኩመራ ዋቅጂራ በብዝኃ ህይወት ጥበቃ ላከናወኑት ስራ ተሸላሚ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ዱር እንስሳት ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ኩመራ ዋቅጂራ በብዝኃ ህይወት ጥበቃ ላከናወኑት ውጤታማ ስራ የተስክ ኮንዘርቬሽን አዋርድ አሸናፊ ሆነዋል። አቶ ኩመራ በለንደን በተካሄደው የሽልማት መርሐ ግብር በዘርፉ ከስነ ህይወት…