Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ፋና ስብስብ

‘በገና ጨዋታ አይቆጡም ጌታ’ የገና ባህላዊ ጨዋታ …

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባህላዊ እና ሀይማኖታዊ ይዘት ያለው የገና ጨዋታ ከኢየሱስ ክርስቶስ ልደት በሁዋላ የሚዘወተር ትውፊታዊ ክዋኔ እንደሆነ ታሪክ ያስረዳል። ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ቆይታ ያደረጉት መመህር ዘበነ ለማ÷ የኢየሱስ ክርስቶስ ልደትን ምክንያት በማድረግ…

በዓለም ላይ የገና በዓል የሚከበርባቸው ዕለታት…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተለያዩ የዓለም ሀገራት በድምቀት ከሚከበሩ በዓላት መካከል የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በዋናነት ይጠቀሳል። ታሕሣሥ 16 ቀን በርካታ ሀገራት የገናን በዓል ያከበሩ ሲሆን÷ ኢትዮጵያን ጨምሮ የተለያዩ ሀገራት ደግሞ ታሕሣሥ 29 ያከብሩታል።…

በሰመራ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ22 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ22 ሰዎች ሕይወት አለፈ። አደጋው ዛሬ ንጋት 11 ሰዓት አካባቢ በሕገ ወጥ ደላላዎች ተታልለው ወደ ውጭ ሀገራት ለማቅናት የተሰባሰቡ ሰዎችን የጫነ ተሳቢ ተሽከርካሪ ሰመራ ከተማ አደባባይ ላይ…

የገና ጀምበር እና አንድምታው…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቀኑ አጭር ሌሊቱ ደግሞ ረጅም የሚባለው የገና ጀምበር የመሬት ሽክርክሪት ዑደት የሚፈጥረው እንደሆነ በዘርፉ የተሰማሩ የሥነ ፈለክ ሊቃውንት ያስረዳሉ። መሬት በራሷ ዛቢያና በፀሐይ ዙሪያ መሽከርከሯ ለቀንና ሌሊት መፈራረቅ እንዲሁም ለወቅቶች…

ገናን በላሊበላ …

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ላሊበላ ከተማ ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል (ገና) አስፈላጊውን ዝግጅት አጠናቅቃ የበዓሉ ታዳሚ እንግዶችን እየተቀበለች ነው፡፡ በኢትዮጵያ በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ከሚከበሩ ኃይማኖታዊ በዓላት መካከል የኢየሱስ ክርስቶስ…

በዓለም አቀፉ የጁገል ቅርስ ጥበቃ ስራ ላይ የኢትዮ ቴሌኮም ዐሻራ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም አቀፉ የጁገል ኮሪደር መልሶ ልማት ስራዎች ላይ ዐሻራውን በማኖር ማሕበራዊ ተሳትፎን አጠናክራለሁ አለ ኢትዮ ቴሌኮም። በተቋሙ የማዕከላዊ ምስራቅ ሪጅን ኦፕሬሽን ዳይሬክተር አቶ ቸሩ ጅማ እንዳሉት÷ ሪጅኑ በዓለም አቀፉ የጁገል ቅርስ…

የዜማና ግጥም ደራሲ አርቲስት ያየህይራድ አላምረው መታሰቢያ ቤተ መጽሐፍት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዜማና ግጥም ደራሲ እንዲሁም ፕሮዲውሰር አርቲስት ያየህይራድ አላምረው መታሰቢያ ቤተ መጽሐፍት በዛሬው ዕለት ተመርቋል፡፡ አርቲስቱ በሕይወት ዘመኑ ሲጠቀምባቸው የነበሩ መጽሐፍትና ሌሎች የመረጃ ሃብቶችን በማደራጀት ነው የመታሰቢያ ቤተ…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር 10ኛ ሳምንት ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተወዳጁ ፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 የባለተሰጥዖ ድምፃውያን ውድድር 10ኛ ሳምንት የፊታችን ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል። በዕለቱ ዳዊት ኪ/ማርያም፣ ታፈረ አሰፋ፣ አሮን ኃይሉ፣ አቤል ጌትነት፣ የአብስራ ዘውዱ፣ በሱፈቃድ ገዛኸኝ እና ግዛቸው አማረ…

የዲሜ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ”ቤትኽ” በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዲሜ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ''ቤትኽ" በዓል በተለያዩ ሁነቶች እየተከበረ ነው፡፡ የሳላማጎ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ህጉ ቅጣቱ ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት÷ ኢትዮጵያ በበርካታ ልዩነት ውስጥ አንድነቷን አስጠብቃ የቆየች ሀገር…

አሰባሳቢ ትርክትን በውስጡ የያዘውን ‘ዳራሮ’ ለዓለም ቅርስነት…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሰባሳቢ ትርክትን በውስጡ የያዘው 'ዳራሮ' የዓለም ቅርስ እንዲሆን ማስተዋወቅ ይገባል አሉ የጌዴኦ ባህላዊ የባሌ አስተዳደር ሥርዓት መሪ አባገዳ ቢፎም ዋቆ። የዳራሮ ባህላዊ እሴቶች አብሮነትና የልማት ተሳትፎን የሚያጠናክሩ አሰባሳቢ ትርክትን…