Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት ለኢትዮጵያ የ3 ነጥብ 4 ቢሊየን ዶላር ብድር አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት አስፍጻሚ ቦርድ ለኢትዮጵያ ለአራት ዓመት የ3 ነጥብ 4 ቢሊየን ዶላር የተራዘመ ብድር አገልግሎት አቅርቦትን አጽድቋል፡፡ አይ ኤም ኤፍ ጉዳዩን አስመልክቶ ያወጣው መግለጫ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- የዓለም…

በመዲናዋ እየተከናወኑ የሚገኙ የኮሪደር ልማት ሥራዎች ተጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ፓርቲ መሪነት በአዲስ አበባ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙ የኮሪደር ልማት ሥራዎች ተጎብኝተዋል። የብልጽግና ፓርቲ ህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ከአዲስ አበባ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ጋር በጋራ ያዘጋጁት ስልጠና ተጠናቅቋል።…

 የአደይ አበባ ስታዲየም በተቀመጠለት የጊዜ ገደብ ሊጠናቀቅ ይገባል – ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአደይ አበባ ስታዲየም ግንባታ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ ተከናውኖ በተቀመጠለት የጊዜ ገደብ ሊጠናቀቅ ይገባል ሲሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ተናገሩ፡፡ ሚኒስትሯ በአደይ አበባ ስታዲየም በመገኘት የስታዲየሙን አጠቃላይ የሥራ አፈጻጸምና…

የኢትዮጵያ እና ቻይናን ትብብር በይበልጥ ለማጎልበት እንሠራለን – ቻይናውያን ጋዜጠኞች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና ቻይና ትብብርና ወዳጅነት እንዲዳብርና የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነቱም በይበልጥ እንዲጎለብት በሙያችን እንሠራለን ሲሉ ቻይናውያን ጋዜጠኞች ገለጹ፡፡ ከቻይና 'ፒፕልስ ደይሊ' ጋዜጣ የተውጣጣ የጋዜጠኞች ልዑክ የቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን…

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስቸኳይ ስብሰባ ጠራ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለመጪው ረቡዕ ሐምሌ 24 ቀን 2016 ዓ.ም አስቸኳይ ስብሰባ ጠርቷል፡፡ በኢፌዴሪ ሕገ-መንግሥት አንቀፅ 58 ( 4) እና በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአሰራርና የአባላት ሥነ- ምግባር ደንብ ቁጥር 6/2008 አንቀፅ…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ወንድማማቾች መመካከሪያ መድረክን ለማካሄድ እየተዘጋጀች መሆኗ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2017 (ኤፍቢ ሲ) በአዲስ አበባ የሚካሄደውን የአፍሪካ ወንድማማቾች መመካከሪያ መድረክ ለማዘጋጀት በቂ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አስታወቁ፡፡ አቶ ተመስገን በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ባሳለፍነው ሚያዝያ ወር…

በአማራ ክልል ችግሮችን በመቋቋም ሕዝቡን ተጠቃሚ ያደረጉ ሥራዎች ተከናውነዋል – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ችግሮችን በመቋቋም በሁሉም ዘርፎች ሕዝቡን ተጠቃሚ ያደረጉ ውጤታማ የልማት ሥራዎች መከናወናቸውን የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ፡፡ አቶ አረጋ የአስፈፃሚ አካላትን የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ…

የብሔራዊ ሃዘን ቀን ማጠቃለያ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች የታወጀው ብሔራዊ የሃዘን ቀን ማጠቃለያ መርሐ ግብር ተከሂዷል፡፡ በወረዳው የደረሰውን የመሬት መንሸራተት አደጋ ተከትሎ ሕይወታቸው ላለፉ…

ኢትዮጵያ በቻይና-አፍሪካ ዲጂታል ትብብር መድረክ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በቤጂንግ እየተካሄደ በሚገኘው በቻይና-አፍሪካ ዲጂታል ትብብር መድረክ ላይ እየተሳተፈች ነው፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) በመድረኩ ላይ ንግግር አድርገዋል፡፡ በንግግራቸውም በዲጂታል ፈጠራ ዘርፍ በኢትዮጵያ…

የገዥ ትርክት ግንባታ ሂደትን ማጠናከር እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ ገዥ ትርክት ግንባታ ሂደትን ከተግባራዊ ምሳሌዎች ጋር በማስተሳሰር አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ ብልጽግና ፓርቲ አስገነዘበ፡፡ የብልፅግና ፓርቲ ሕዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ "የብሔራዊነት ትርክት ለኢትዮጵያ ልዕልና" በሚል መሪ…