Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሃፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ ከቡድን 20 ጉባኤ ጎን ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ…

ኢትዮጵያ በትብብር የምትሰራ እና መፍትሔ የምታቀርብ ሀገር እንደሆነች ማሳየት ተችሏል – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ)የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) በቡድን 20 ስብሰባ ላይ ኢትዮጵያ በትብብር የምትሰራ፣ ሀሳብ የምታመነጭ እና መፍትሔ የምታቀርብ ሀገር እንደሆነች ማሳየት ተችሏል አሉ። ሚኒስትሩ በቡድን 20 የመሪዎች ጉባኤ ላይ የኢትዮጵያን ተሳትፎ…

ብርሃን ተለግሳ ለማመስገን የቆመች ነፍስ…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቤዛዊት ጥላሁን ሁለቱንም የዓይን ብርሃኗን ያጣችው ድንገት ነበር። የሰባተኛ ክፍል ተማሪ እያለች በ12 ዓመቷ። ድንገት በተከሰተው ዓይነ ስውርነት እሷም ሆነች ቤተሰቧ መደናገጣቸው አልቀረም። እንደ እኩዮቿ ትቦርቅ የነበረችው ቤዛ ቁዘማ ውስጥ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከኖርዌይ ጠቅላይ ሚኒስትር ጆናስ ጋህር ስተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኖርዌይ ጠቅላይ ሚኒስትር ጆናስ ጋህር ስተር ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ ከኖርዌይ ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር በአየር ንብረት ጥበቃ ሥራ ትብብር እና የጋራ…

አቶ አቤ ሳኖ የዓለም አቀፍ ኢስላሚክ ሪቴል ባንኪንግ የ2025 ምርጥ የባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሽልማትን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት እንዲስፋፋ በሰጡት ቁርጠኛ አመራር የዓለም አቀፍ ኢስላሚክ ሪቴል ባንኪንግ የ2025 ምርጥ የባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሽልማትን አሸንፈዋል። አቶ አቤ ሳኖ በሥነ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከጀርመን ቻንስለር ፍሬድሪክ ሜርዝ ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጀርመን ቻንስለር ፍሬድሪክ ሜርዝ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ የጀርመን ቻንስለር ፍሬድሪክ ሜርዝ ጋር ተገናኝተን ተወያይተናል ብለዋል። መሪዎቹ…

የኢትዮጵያና ፈረንሳይ ግንኙነት ተጠናክሮ ቀጥሏል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ ግንኙነት እየተከናወኑ ባሉ ትብብሮች ተጠናክሮ ቀጥሏል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር ተወይይተዋል፡፡ ጠቅላይ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከፊንላንድ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከፊንላንድ ፕሬዚዳንት አሌክሳንደር ስተብ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በቀጣናዊ፣ ባለብዙ ወገን ትብብር እና በሁለትዮሽ ግንኙነት ዙሪያ መምከራቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከፕሬዚዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶኻን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቱርክ ፕሬዚዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶኻን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢኮኖሚ፣ በባሕል ወዳጅነት ግንኙነት፣ በዘላቂ ልማት እና የአየር ንብረት ጥበቃ ሥራዎችን በሚያካትቱ የተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአቡዳቢ ልዑል አልጋ ወራሽ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቡድን 20 ጉባዔ ጎን ከአቡዳቢ ልዑል አልጋ ወራሽ ሼክ ካሌድ ቢን መሃሙድ ቢን ዛይድ አልናህያን ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ፥ ከቡድን 20 ጉባዔ ጎን…