Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጌዲዮን (ዶ/ር) ከአፍሪካ ህብረት የፖለቲካ የሰላምና ጸጥታ ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጌዲዮን ጢሞቲዮስ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ህብረት የፖለቲካ ጉዳዮች፣ የሰላምና ጸጥታ ኮሚሽነር አምባሳደር ባንኮሌ አዲኦዬ ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱ በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ ህብረት መካከል ያለው የቆየ ትብብር…

እስራኤል በውሃና ኢነርጂ ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ለመስራት ያላትን ፍላጎት ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ(ኢ/ር) በውሃ ሀብት ልማትና በኢነርጂ ልማት ዘርፍ በትብብር ለመስራት የፍላጎት መግለጫ ሰነድ ከእስራኤል የኢነርጂ እና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ኢሊ ኮህን ጋር ተፈራርመዋል፡፡ በፊርማ ስምምነቱ ወቅት ሀብታሙ…

የታዳጊ ወጣቶች የስፖርት ምዘና ውድድር በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አዘጋጅነት"የታዳጊ ስፖርተኞች ልማት ለአሸናፊ ሀገር" በሚል መሪ ሃሳብ የታዳጊ ወጣቶች ስፖርት ምዘና ውድድር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወላይታ ዞን ሶዶ ከተማ ተጀምሯል። …

ኢትዮጵያና ቼክ በዱር እንስሳት ጥበቃ ዘርፍ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ቼክ ሪፐብሊክ በዱር እንስሳት ጥበቃ እና ምርምር ላይ በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን በቼክ ይፋዊ የስራ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ ከቼክ ሪፐብሊክ የዱር…

ኢትዮጵያና ኬንያ የሸኔ ታጣቂ ላይ የተቀናጀ ኦፕሬሽን ማካሄድ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያና ኬንያ የደኅንነትና የጸጥታ ተቋማት በሁለቱ ሀገራት ድንበር አካባቢ በሚንቀሳቀሰው የሸኔ ታጣቂ ላይ የተቀናጀ ኦፕሬሽን ማካሄድ መጀመራቸውን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አስታወቀ። የብሔራዊ መረጃና…

ሉሲ እና ሰላም በቼክ ሪፐብሊክ ብሔራዊ ሙዚዬም ለእይታ ሊቀርቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሉሲ ወይም ድንቅ ነሽ እና ሰላም የተባሉት ዕድሜ ጠገቦቹ የሰው ልጆች ቅሪተ አካላት በቼክ ሪፐብሊክ ብሔራዊ ሙዚዬም ለዕይታ ሊቀርቡ መሆኑን የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ሉሲ እና ሰላም ከፈረንጆቹ ነሐሴ 25 ቀን 2025 ጀምሮ ነው የባህል…

በነፃ ንግድ ቀጣናው ለመሰማራት ፈቃድ የወሰዱ ባለሃብቶች ምርት ማስገባት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጣና በሎጂስቲክና ንግድ ዘርፍ ለመሰማራት ፈቃድ የወሰዱ ባለሃብቶች ምርቶቻቸውን ከጅቡቲ ማስገባት ጀምረዋል፡፡ በዘርፉ ለመሰማራት ፍቃድ ከወሰዱ የሀገር ውስጥና የውጭ ባለሃብቶች መካከል ምሃን ትሬዲንግ የተሰኘ ኩባንያ ከጅቡቲ…

የዲጂታል ግብርና ፍኖተ ካርታ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ዲጂታል ግብርና ፍኖተ ካርታ በዛሬው ዕለት ይፋ ተደርጓል፡፡ ፍኖተ ካርታውን ግብርና ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት እና ጌትስ ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር ያዘጋጁት ሲሆን÷እስከ ፈረንጆቹ 2032 ድረስ…

የእንስሳት በሽታ በዜጎች ጤናማ አኗኗር ላይ ያለውን ተጽዕኖ በመረዳት ችግሩን በጋራ መፍታት ይገባል-ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንስሳት በሽታ በእንስሳት ተዋፅዖ ውጤቶች ምርታማነትና በዜጎች ጤናማ አኗኗር ላይ ያለውን ቀጥተኛ ተጽዕኖ በመረዳት ችግሩን በጋራ ትብብር ልንሻገረው ይገባል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ፡፡ ምክትል ጠቅላይ…

1 ነጥብ 1 ሚሊየን ኩንታል ዳፕና ዩሪያ የጫኑ መርከቦች ወደብ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ2017/18 የምርት ዘመን 1 ሚሊየን 100 ሺህ ኩንታል ዳፕ እና ዩሪያ የጫኑ መርከቦች ጅቡቲ ወደብ መድረሳቸውን የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡ ይህንን ተከትሎም እስከ ጥር 27 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ከውጭ የተጓጓዘው…