Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በእንግሊዝ የሚገኙ ቅርሶችን ለማስመለስ ጥረት እየተደረገ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን በእንግሊዝ የሚገኙ 26 ቅርሶችን ለማስመለስ ጥረት እየተደረገ ነው አለ።
ከመቅደላ ተዘርፈው ወደ እንግሊዝ ተወስደው ከነበሩ ቅርሶች መካከል አንዱ የሆነው የእቴጌ ጥሩወርቅ ውቤ ወለባ (የፀጉር ጌጥ) ከ157 ዓመታት…
ኢትዮጵያና ፈረንሳይ በሰላም ማስከበር ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ በሰላም ማስከበር ዘርፍ ያላቸውን የሁለትዮሽ ትብብር ወደ ስልታዊ አጋርነት የሚያሳድግ ስምምነት በዛሬው ዕለት ተፈራርመዋል።
ስምምነቱን የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) እና በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር…
የፖለቲካ ፓርቲዎች የፖሊሲ ሃሳቦቻቸውን ለሕዝብ የሚያቀርቡበትን እድል ለማስፋት…
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ያዘጋጀው የመጀመሪያው የፖለቲካ ፓርቲዎች የክርክር መድረክ በዛሬው ዕለት ተካሂዷል፡፡
የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ በዚህ ወቅት÷ ቦርዱ ባለፉት ጥቂት ወራት የክርክር መድረኩን ለማዘጋጀት ሲሰራ የቆየ…
የትግራይ ክልል የምክክር መድረክ በአዲስ አበባ ይካሄዳል
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረክ ከመጋቢት 23 እስከ 25 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ይካሄዳል አለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን።
የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) በሰጡት መግለጫ÷ በትግራይ ክልል…
በዜጎች ተሳትፎ መተግበሪያ በደረሰ ጥቆማ ከ46 ሺህ ሊትር በላይ ቤንዚን ተያዘ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዜጎች ተሳትፎ መተግበሪያ በደረሰ ጥቆማ በሕገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ ከ46 ሺህ ሊትር በላይ ቤንዚን ተይዟል አለ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ፡፡
ሕገ ወጥ ነዳጁ የፌደራል የጸጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል ባደረገው ኦፕሬሽን ነው ከእነ…
“በፅኑ መሠረት ላይ እየተገነባ ያለው ዘመናዊ ከተሜነት እና ክትመት ለትውልድ የተሻለ ኑሮ እና ለሀገር ብልጽግና መሰረት ነው” –…
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እያከናወነችው ያለው መጠነ ሰፊ የከተሞችና የኮሪደር ልማት ሥራ የአገሪቱን ገጽታ ከመለወጥ ባለፈ የዜጎችን የኑሮ ደረጃ ለማሻሻል የተወሰደ ታሪካዊ እርምጃ ነው።
ከተሞች ለረዥም ዘመናት ተቆራኝቷቸው የነበረውን የጉስቁልና መልክ ከመቀየር…
15 ሺህ 492 ተጠቃሚዎችን ከተረጂነት ወደ ምርታማነት በማሸጋገር አስመርቀናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በምግብ ዋስትናና ብቃት የወጣቶች የሥራ ላይ ልምምድ ፕሮግራም 15 ሺህ 492 ተጠቃሚዎችን ከተረጂነት ወደ ምርታማነት በማሸጋገር አስመርቀናል አሉ፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት…
ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን ያደረገችውን ጥረት የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር አደነቁ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በካሜሩን ያውንዴ እየተካሄደ ባለው የዓለም ንግድ ድርጅት ሚኒስትሮች ጉባኤ የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር ንጎዚ ኦኮንጆ-ኢዌላ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ የድርጅቱ አባል ለመሆን ያደረገችውን ከፍተኛ ጥረት አድንቀዋል።
በካሜሩን ያውንዴ ዛሬ በተጀመረው 14ኛው…
የሹዋሊድ በዓል በሀረር ከተማ እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም የሳይንስ የትምህርትና ባህል ድርጅት ዩኔስኮ በማይዳሰስ የዓለም ቅርስነት የተመዘገበው የሹዋሊድ በዓል በሀረር ከተማ እየተከበረ ነው።
በሀረሪ ብሔረሰብ ዘንድ የኢድ አልፈጥር በዓል ከተከበረ ከስድስት ቀናት በኋላ የሚከበረው የሹዋሊድ በዓል…
ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በአፍሪካ፣ ካሪቢያንና ፓሲፊክ ሀገራት ድርጅት የመሪዎች ጉባኤ ለመሳተፍ ማላቦ ገቡ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በ11ኛው የአፍሪካ፣ ካሪቢያንና ፓሲፊክ ሀገራት ድርጅት የመሪዎች ጉባኤ ለመሳተፍ ኢኳቶሪያል ጊኒ ማላቦ ገብተዋል።
ፕሬዚዳንቱ ማላቡ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የኢኳቶሪያል ጊኒ ጠቅላይ ሚኒስትር…