Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በክልሉ የፍርድ ቤቶችን አገልግሎት ለማሻሻል በተቋም ግንባታ ላይ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቀልጣፋ የፍርድ አገልግሎት መስጠት የሚችል ተቋም ለመገንባት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት፡፡ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ቦጋለ ፈይሳ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክልሉ ቀልጣፋ አገልግሎት…

በባቲ ከተማ በመኪና አደጋ የ2 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዛሬው ዕለት በአማራ ክልል በኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን ባቲ ከተማ አቅራቢያ ለገተሚራ በሚባል አካባቢ በተከሰተው የመኪና አደጋ የሁለት ሰዎች ህይወት አልፏል። ቀን 5 ሰዓት አካባቢ በተከሰተው አደጋ አራት ሰዎች ላይ ከባድ ጉዳት ሲደርስባቸው ሁለት…

የመዲናዋ የ2017 እቅድ አፈጻጸም ግምገማና የ2018 እቅድ ውይይት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2017 ዓ.ም እቅድ አፈጻጸም ግምገማና የ2018 ዓ.ም እቅድ ውይይት መካሄድ ጀምሯል። በመድረኩ ላይ የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ እንዳሉት፤ ዓመቱ የእቅዳችንን 95 በመቶ ያሳካንበት ነው ብለዋል።…

በኦሮሚያ ክልል ከ51 ሺህ በላይ የሚሆኑ የፍርድ ሂደቶች በኦንላይን ተካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2017 በጀት ዓመት በክልሉ ከተካሄዱ የፍርድ ሂደቶች መካከል ከ51 ሺህ በላይ የሚሆኑት የፍርድ ሂደቶች በኦንላይን ተካሂደዋል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ 6ኛው ጨፌ ኦሮሚያ 4ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ…

ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ፣ ሁለተኛ፣ ሦስተኛ ዲግሪ እና በስፔሻሊቲ ፕሮግራሞች ያሰለጠናቸውን ከ2 ሺህ 590 በላይ ተማሪዎችን እያስመረቀ ነው። በምረቃ ስነስርዓቱ የትምህርት ሚኒስቴር ተወካይ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር) እና የዩኒቨርሲቲው…

የተገኘውን አንፃራዊ ሰላም ዘላቂ ለማድረግ አሁንም መንግስት የሰላም ጥሪ ያቀርባል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የተገኘውን አንፃራዊ ሰላም ዘላቂ ለማድረግ አሁንም መንግስት የሰላም ጥሪውን ያቀርባል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ። 6ኛው ጨፌ ኦሮሚያ አራተኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ የክልሉን የ2017 በጀት ዓመት…

የሀረሪ ክልል የዘንድሮ አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀረሪ ክልል የዘንድሮ አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ እና ሌሎች አመራሮች በተገኙበት በይፋ ተጀምሯል። ርዕሰ መስተዳድሩ በወቅቱ እንዳሉት፤ ባለፉት 6 አመታት በህዝብ ቁርጠኝነት እየተከናወነ የሚገኘው…

ጨፌ ኦሮሚያ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 6ኛው የጨፌ ኦሮሚያ 4ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባኤ ከዛሬ ጀምሮ ለሁለት ቀናት ይካሄዳል። ጨፌው በጉባኤው የ2017 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም እና የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ የሚወያይ ይሆናል። የተለያዩ ሹመቶችንም ያጸድቃል ተብሎ…

የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች በሀዋሳ ከተማ የአረንጓዴ አሻራ አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል ውስጥ የሚገኙ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች በሀዋሳ ከተማ ታቦር ተራራ ላይ ችግኝ በመትከል አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል። የክልሉ መንግስት ከኢፌዴሪ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን ጋር በመተባበር “በመንገድ ደህንነት ጉዳይ…

የሠሜን ምዕራብ ዕዝ አባላት ችግኝ በመትከል አረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር መከላከያ ሠራዊት የሠሜን ምዕራብ ዕዝ አባላት በጎንደር ከተማ ችግኝ በመትከል አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል። ችግኝ ተከላው 'በመትከል ማንሰራራት' በሚል መሪ ሀሳብ ዘንድሮ ለሰባተኛ ጊዜ እየተካሄደ ያለው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር…