Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር መሃሙድ አሊ ዩሱፍ ጋር ተወያይተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መረጃ÷ ዛሬ ጠዋት ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር መሃሙድ አሊ ዩሱፍ…
የሐይማኖት አባቶች በንግግራቸው ሁሉ ሰላምን መስበክ እንደሚጠበቅባቸው ተመላከተ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሐይማኖት ተቋማት እና አባቶች በፀሎታቸውም ሆነ በንግግራቸው ስለ ሰላም መስበክ ዋነኛ ተግባራቸው ሊሆን እንደሚገባ የኦሮሚያ ክልል የሐይማኖት ተቋማት ጉባዔ አስገነዘበ፡፡
ጉባዔው ያዘጋጀው የሰላም ኮንፈረንስ፤ “ሐይማኖቶች ለሠላም፣ ለመከባበር፣…
የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሥራ አመራር ቦርድ መልማይ ኮሚቴ ሥራውን ጀመረ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሥራ አመራር ቦርድ መልማይ ኮሚቴ ወደ ሥራ መግባቱን አስታውቋል፡፡
የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢና እና ሁለት አባላትን የሚመለምል ገለልተኛ ኮሚቴ መጋቢት 17/2017 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…
በአማራ ክልል ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ውይይት እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ወቅታዊ የሰላም፣ የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎች ላይ ያተኮረ ውይይት በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው።
በውይይቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደና የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋንቱ ተስፋዬ፤ በብልጽግና ፓርቲ…
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ ገዝነትን የሚያቀላጥፉ ፖሊሲዎችና መመሪያዎች ወደ ተግባር ገብተዋል ተባለ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ ገዝነትን የሚያቀላጥፉ ፖሊሲዎች እና መመሪያዎች ፀድቀው ወደ ተግባር መግባታቸው ተገለጸ።
የዩኒቨርሲቲው ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) የዩኒቨርሲቲውን ሪፎርም ሂደትና የአልማዝ ኢዮቤልዩ በዓል አከባበርን…
በድሬዳዋ ለአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የችግኞች ዝግጅት እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ለመጪው ክረምት የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች እየተዘጋጁ መሆናቸው ተገልጿል።
በከተማ አስተዳደሩ የአካባቢ፣ የደን ልማት እና አየር ንብረት ባለስልጣን የደን ልማት ዳይሬክተር አቶ…
ቴሌ ብር በቀን 7 ቢሊየን ብር እያንቀሳቀሰ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቴሌ ብር ለኢትዮጵያ ዲጅታል ኢኮኖሚ ግንባታ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን የኢትዮ-ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ ገለጹ፡፡
ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ እንዳሉት÷ቴሌ ብር በደንበኞች ቁጥር ብዛትም ሆነ በሚሰጣቸው አገልግሎቶች ከፍተኛ…
በቀጣናዊና ባለብዙ ወገን ትስስር የኢትዮጵያን ጥቅም ለማስከበር እየተሰራ ነው – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀጣናዊ እና ባለብዙ ወገን ትስስር የኢትዮጵያን ጥቅም በዘላቂነት ለማስከበር በትኩረት እየተሰራ ነው ሲሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለጹ
የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የንግድና ቱሪዝም ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወ/ሮ አሻ…
የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የተደረጉ ማሻሻያዎች ውጤት እያመጡ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የተደረጉ ማሻሻያዎች ውጤት እያመጡ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ።
የኦሮሚያ ክልል መንግስት በምዕራብ አርሲ ዞን ሻሸመኔ ከተማ 1 ሺህ 402 የእርሻ ትራክተሮችን…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) አቶ ጌታቸው ረዳ ላበረከቱት አስተዋጽኦ አመሰገኑ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቶ ጌታቸው ረዳ ላለፉት ሁለት ዓመታት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር በመሆን ላበረከቱት አስተዋጽኦ ምስጋና አቅርበዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትግርኛ ቋንቋ ባስተላለፉት…