Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የጣሊያን የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ምክትል ሚኒስትር የመዲናዋን የወንዝ ዳርቻ ልማት ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጣሊያን የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ምክትል ሚኒስትር ማሪያ ትሪፖዲ በአዲስ አበባ ከእንጦጦ እስከ አራዳ ያለውን የወንዝ ዳርቻ ልማት እና የአካባቢ ጥበቃ ስራዎችን ጎብኝተዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ…
በኢትዮጵያ የትምህርት ጥራትን በቴክኖሎጂ የታገዘ ለማድረግ..
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሪች ፎር ቼንጅ በኢትዮጵያ የትምህርት ጥራትን በቴክኖሎጂ የታገዘ ለማድረግ የሚያደርገው ጥረት የሚበረታታ ነው አለ የትምህርት ሚኒስቴር ፡፡
ሪች ፎር ቼንጅ ኢትዮጵያ ከማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር የሚያከናውነው የ"ኢድቴክ ፌሎውሺፕ"…
የመዲናዋን የኮሪደርና የወንዝ ዳርቻ ልማት የሚመጥን ደንብ ማስከበር ለማከናወን…
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ የኮሪደርና የወንዝ ዳርቻ ልማት ሥራዎችን የሚመጥን ደንብ ማስከበር ለማከናወን አመራሩ በቁርጠኝነት ሊሰራ ይገባል አለ የከተማ አስተዳደሩ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን።
የባለስልጣኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ ለፋ ዲጂታል…
አዲስ አበባ በአፍሪካ የከተሜነት አኗኗር ዝመና ውስጥ ጉልህ አሻራ እያኖረች ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ በአፍሪካ የከተሜነት አኗኗር ዝመና ውስጥ ጉልህ አሻራ እያኖረች ነው አሉ የከተማዋ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
ኢትዮጵያ እና ጣሊያን በዘላቂ የከተማ ልማትና ኢንቨስትመንት ያላቸውን አጋርነት ለማሳደግ ያለመው የመጀመሪያው የኢትዮ-ጣሊያን…
ምርጥ 10 የአረንጓዴ ትራንስፖርት አማራጮችና የኢትዮጵያ ተሞክሮ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአቅርቦት ሰንሰለት ላይ ትኩረቱን ያደረገው ሰስተነብሊቲ ዲጂታል የመረጃ አውታር ሀገራት ተግባራዊ ቢያደርጓቸው ያላቸውን ምርጥ 10 የአረንጓዴ ትራንስፖርት ተሞክሮዎች ይፋ አድርጓል፡፡
ተሞክሮዎቹ የሚከተሉት ናቸው፡-
የኤሌክትሪክ መኪኖችን…
ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት ለተጎዱ ወገኖች በ10 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች በ10 ሚሊየን ብር የሚገመት የቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል።
የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በዞኑ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች…
ጎንደር ከተማዋ ብቻ ሳይሆን ገጠሩም በኮሪደር ልማት አዲስ የሥልጣኔ ምዕራፍ ተከፍቶለታል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጎንደር ከተማዋ ብቻ ሳይሆን ገጠሩም በኮሪደር ልማት አዲስ የታሪክና የሥልጣኔ ምዕራፍ ተከፍቶለታል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጎንደር ከተማ አስተዳደር ሳይና ሳቢያ የገጠር ቀበሌ የተገነቡ የገጠር…
የኮሪደር ልማት ሥራ የዜጎችን ሁለንተናዊ የአኗኗር ዘዬ አሻሽሏል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኮሪደር ልማት ሥራ የዜጎችን ሁለንተናዊ የአኗኗር ዘዬ በማሻሻል ዘመናዊነትን እያጠናከረ ነው አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) "ከተማ፣ ከተሜነት፣ ክትመት እና የኮሪደር ልማት…
ዜጎች ለኑሮ ከተማ ከሚቀይሩ የአኗኗር ባህላቸውን ቢያሻሽሉ ይመረጣል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዜጎች ለኑሮ ከተማ ከሚቀይሩ የአኗኗር ባህላቸውን ቢያሻሽሉ ይመረጣል አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "ከተማ፣ ከተሜነት፣ ክትመት እና የኮሪደር ልማት በሚል መሪ ሐሳብ…
የወንዝ ዳርቻ ልማት ሥራችን ለብዙ ሀገራት አርአያ የሚሆን ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአዲስ አበባ የተከናወነው የወንዝ ዳርቻ ልማት ሥራ ለብዙ ሀገራት አርአያ የሚሆን ነው አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "ከተማ፣ ከተሜነት፣ ክትመት እና የኮሪደር ልማት በሚል መሪ ሐሳብ…