Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የጨፌ ኦሮሚያ መደበኛ ጉባኤ ከነገ ጀምሮ ይካሄዳል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 6ኛው የጨፌ ኦሮሚያ 4ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባኤ ከነገ ጀምሮ ለሁለት ቀናት ይካሄዳል አሉ አፈ ጉባኤ ሰዓዳ አብዱረሀማን።
አፈ ጉባኤዋ ጨፌው የ2017 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርትን እንደሚያደምጥ እና የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ…
ዛሬ የተመረቁ 150 የትምህርት ፕሮጀክቶች በታማኝነት የማገልገልና የትጋት ውጤቶች ናቸው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዛሬ የተመረቁ 150 የትምህርት ፕሮጀክቶች በታማኝነት የማገልገልና የትጋት ውጤቶች ናቸው አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
በአዲስ አበባ በበጀት ዓመቱ ከ5 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ 150…
የተከናወኑ የልማት ሥራዎችን በማስቀጠል የሕዝቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ይገባል – አቶ አሻድሊ ሃሰን
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ2017 በጀት ዓመት የተከናወኑ የልማት ሥራዎችን ይበልጥ በማስቀጠል የሕዝቡን ተጠቃሚነት ማሳደግ ይገባል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን።
የክልሉ የ2017 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት በክልሉ…
የ2017 በጀት ዓመት በብዙ መልኩ የኢትዮጵያ የብልጽግና ታሪክ እጥፋት ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2018 በጀት ዓመት የማንሰራራት ጉዟችንን የሚያፀኑ አዳዲስ እመርታዎችን ለማስመዝገብ በጋራ የምንተጋበት ዓመት ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸምን እንደመነሻ በመውሰድ…
በምክክር ሒደቱ የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎችን ተሳትፎ ለማሳደግ እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክክር ሒደቱ የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎችን ተሳትፎ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፡፡
የኮሚሽኑ ቃል አቀባይ ጥበቡ ታደሰ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት ÷ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች በምክክር ሒደቱ ንቁ…
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ1 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ተሰራጨ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ1 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ለአርሶ አደሩ ተሰራጭቷል፡፡
የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትል ኃላፊ መኮንን ጋሶ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለፁት÷ በመኸር ወቅት ሆርቲካልቸርን ጨምሮ በዋና ዋና ሰብሎች 489…
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል 5ኛ መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ም/ቤት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በተገኙበት 5ኛ መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ይገኛል፡፡
ም/ቤቱ በጉባዔው የ2017 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸምን የሚገመግም ሲሆን÷ የ2018 የበጀት ዓመት ዕቅድ እንዲሁም…
ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ ተጠንቀቅ ሃይል ስብሰባ ላይ በሞቃዲሾ እየተሳተፈች ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በሶማሊያ ሞቃዲሾ እየተካሄደ በሚገኘው 34ኛው የምስራቅ አፍሪካ ተጠንቀቅ ሃይል ፖሊሲ አካላት ስብሰባ ላይ እየተሳተፈች ነው
በመድረኩ የሁሉም አባል ሀገራት የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹሞች፣ የመከላከያ ሚኒስትሮች እና ከፍተኛ…
በኦሮሚያ ክልል 4 ነጥብ 67 ቢሊየን ሊትር ወተት ተመረተ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2017 በጀት ዓመት 4 ነጥብ 67 ቢሊየን ሊትር ወተት ተመርቷል፡፡
በኦሮሚያ ክልል የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር ቴክኒካል ዳይሬክተር አቶ ጎሞሮ ደሬሳ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የሌማት ትሩፋት በክልሉ የወተት ምርትን ከማሳደግ…
በመዲናዋ 150 የትምህርት ፕሮጀክቶች ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በ2017 በጀት ዓመት በከተማ አስተዳደሩ 150 የትምህርት ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል አሉ፡፡
በበጀት ዓመቱ ከ5 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ 150 የትምህርት…