Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ሀገር የሚሰራው በትውልድ ቅብብሎሽ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር የሚሰራው በአንድ ትውልድ ብቻ ሳይሆን በትውልድ ቅብብሎሽ ውስጥ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የሶፍ ዑመር ወግ በሚል ርዕስ ከቀድሞ እና በሥራ ላይ ካሉ አመራሮች ጋር ባደረጉት…
በክልሉ በበጀት ዓመቱ ሦስት ወራት በሁሉም ዘርፎች አበረታች ውጤቶች ተመዝግበዋል – አቶ ኦርዲን በድሪ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረሪ ክልል በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሦስት ወራት አበረታች ውጤቶች ተመዝግበዋል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ኦርዲን በድሪ፡፡
የክልሉ የአስፈፃሚ አካላት የበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ መካሄድ ጀምሯል።…
በባሌ የሚሰራው የልማት ስራ ከኦሮሚያ አልፎ ለሀገርም ትልቅ ሚና ያለው ነው – ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በባሌ የሚሰራው የልማት ስራ ከኦሮሚያ አልፎ ለሀገርም ትልቅ ሚና ያለው ነው አሉ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) ዋና ጸሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የሶፍ ዑመር ወግ በሚል ርዕስ ከቀድሞ…
ከ107 ሺህ በላይ አዳዲስ ደንበኞች የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ሆኑ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሶስት ወራት 107 ሺህ 191 አዳዲስ ደንበኞች የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል አለ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት።
የአገልግሎቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጌቱ ገረመው (ኢ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷…
በባሌ እየተከናወነ የሚገኘው የልማት ሥራ ለሌሎች አካባቢዎች አርአያ የሚሆን ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በባሌ ዞን እየተከናወነ የሚገኘው የልማት ሥራ ለሌሎች አካባቢዎች አርአያ የሚሆን ነው አሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሶፍ ዑመር ወግ በሚል ርዕስ ከቀድሞ እና በሥራ ላይ ካሉ…
ሃብት ያላት ኢትዮጵያ ተቸገረች ሲባል ለምን ብለን አለመነሳታችን ያስቆጫል – ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ ሚኒስትር ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ሰፊ ቅርስ እና ሃብት ያላት ኢትዮጵያ ተራበች፤ ተቸገረች ሲባል ለምንድነው ብለን አለመነሳታችን የሚያስቆጭ ነው አሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…
የተፈጥሮ ሃብትን በሚገባ ጥቅም ላይ ለማዋል መሰረተ ልማትን ማጠናከር ይገባል – አቶ ጌታቸው ረዳ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ያለንን እምቅ የተፈጥሮ ሃብት በሚገባ ጥቅም ላይ ለማዋል መሰረተ ልማትን ማጠናከር ይገባል አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ጌታቸው ረዳ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሶፍ ዑመር ወግ በሚል ርዕስ…
አንድ ሰው ወደ ታሪክ መመልከት ያለበት ለትምህርት ብቻ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከታሪክ ጋር ያለን ጸብ ወደ ፊት መራመድ እንዳንችል በእጅጉ ይዞናል፤ ሰው ወደ ኋላ መመልከት ያለበት ለትምህርት ብቻ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሶፍ ዑመር ወግ በሚል ርዕስ ከቀድሞ እና በሥራ ላይ ካሉ…
ችግሮችን በመቻቻልና በውይይት በመፍታት የልማት ሥራዎችን ማጠናከር ይገባል – ሌ/ጄ ጻድቃን ገ/ትንሳኤ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ችግሮችን በውይይት በመፍታትና ሰላምን በማስጠበቅ የልማት ሥራዎችን ማጠናከር ይገባል አሉ ሌተናል ጄነራል ጻድቃን ገብረ ትንሳኤ ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሶፍ ኡመር ወግ በሚል ርዕስ ከቀድሞ እና በሥራ ላይ ካሉ አመራሮች ጋር…
የጥፋት መንገዶችን ወደ ጎን በመተው ያለንን እምቅ ሃብት በሚገባ መጠቀም አለብን – አባዱላ ገመዳ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥፋት መንገዶችን ወደ ጎን በመተው ያለንን እምቅ የተፈጥሮ ሃብት በሚገባ መጠቀምና ማልማት አለብን አሉ የቀድሞ አመራር አባዱላ ገመዳ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሶፍ ኡመር ወግ በሚል ርዕስ ከቀድሞ እና በሥራ ላይ ካሉ…