Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የቱርክዬ ፕሬዚዳንት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱርክዬ ፕሬዚዳንት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቀባበል አድርገውላቸዋል። ፕሬዚዳንት ረጀብ ጠይፕ…

በጾም ወቅት ይቅርታና መረዳዳት ሊጠናከሩ ይገባል – የሃይማኖት አባቶች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጾም ወቅት ይቅርታና መረዳዳት ይበልጥ ሊጠናከሩ ይገባል አሉ የሃይማኖት አባቶች፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እና በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን አማኞች ዘንድ የዐብይ ጾም በትናንትናው ዕለት ተጀምሯል፡፡ በኢትዮጵያ…

በምርጫ ወቅት አቤቱታዎች ሲቀርቡ በህግ አግባብ ፈጣን እልባት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው – አቶ ቴዎድሮስ ምህረት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች አቤቱታዎች ሲቀርቡ በህግ አግባብ ብቻ ፈጣን እልባት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው አሉ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ቴዎድሮስ ምህረት። ፕሬዚዳንቱ ዝግጅቶች እየተደረጉ የሚገኙት…

በአፍሪካ ኅብረትና በጣሊያን-አፍሪካ ጉባኤዎች ዲፕሎማሲያዊ ስኬት ተገኝቷል – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤና በ2ኛው የጣሊያን-አፍሪካ ጉባኤ ብሔራዊ ጥቅሞቿን ያስጠበቀ ዲፕሎማሲያዊ ስኬት አግኝታለች አለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ ባለፉት ቀናት…

የቱርክዬ ኢኮኖሚ የማንሠራራት ጉዞ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአውሮፓ እና እስያ አማካይ ስትራቴጂያዊ መገኘት ያላት ቱርክዬ ባለፉት የሩብ ክፍለ ዘመን ጊዜያት የተገበረቻቸው የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች በዓለማችን 17ኛ ኢኮኖሚ ባለቤት ለመሆን አብቅተዋታል፡፡ በፈረንጆቹ 2001 ባስተናገደችው የኢኮኖሚና የፋይናንስ…

ብፁዕ ካርዲናል ብርሐነ ኢየሱስ የዓቢይ ጾም መግቢያን አስመልክተው መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ካቶሊክ ቤተክርስትያን ሊቀጳጳሳት ብፁዕ ካርዲናል ብርሐነ ኢየሱስ 2018 ዓ.ም የ2018 ዓ.ም ዓቢይ ጾም መግቢያን በማስመልከት አባታዊ መልዕክት አስተላልፈዋል። ብፁዕ ካርዲናል ብርሐነ ኢየሱስ በመልዕክታቸው እንኳን ለ2018 ዓ.ም…

የኢትዮጵያ እና ቱርክዬ ታሪካዊ ግንኙነት…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና ቱርክዬ ታሪካዊ የሁለትዮሽ ግንኙነት 16ኛው ክፍለ ዘመን የኦቶማን ኢምፓየር የቀይ ባሕር ወደቦችን ሲቆጣጠር የተጀመረ ሲሆን ÷ ግንኙነቱ በሒደት ወደ ዘላቂ እና ተግባራዊ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት አድጓል። በፈረንጆቹ 1896 ሱልጣን…

ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የሚገነባው የድሬዳዋ ፕሮጀክት…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የድሬዳዋ የፍሳሽ ቆሻሻ ማስወገጃና ማጣሪያ ፕሮጀክት ግንባታ ተጀምሯል፡፡ ግንባታውን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሀር አስጀምረዋል፡፡…

ጎንደር ከተማ በታሪካዊ ስራዎች…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጎንደር ከተማ በታሪካዊ ስራዎች ይበልጥ እየተገለጠች ነው አሉ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የሴክተሮችና ሀገራዊ ፕሮጀክቶች ክትትል ሚኒስትር ዴኤታ አክሊሉ ታደሰ (ዶ/ር)። ሚኒስትር ዴኤታው ይህንን ያሉት በጎንደር ከተማ የፋሲል አብያተ መንግሥት…

የረመዳን ወር በመረዳዳትና በመተሳሰብ ልናሳልፈው ይገባል – ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁን የረመዳን ወር በመረዳዳትና በመተሳሰብ ልናሳልፈው ይገባል አሉ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ። የረመዳን ወርን አስመልክቶ መግለጫ የሰጡት ፕሬዚዳንቱ÷ ለመላው ሙስሊም ማሕበረሰብ እንኳን…