Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በክረምት ወራት የልማት፣ የመልካም አስተዳደር እና ኢኒሼቲቭ ሥራዎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የክረምት ወራትን የዝግጅት ምዕራፍ ሳይሆን የልማት፣ የመልካም አስተዳደር እና ኢኒሼቲቭ ሥራዎችን ያለማቋረጥ በመፈጸም በትኩረት እየተሠራ ነው አሉ የአማራ ክልል የከተማ ክላስተር አስተባባሪ አህመድ መሀመድ (ዶ/ር)።
አስተባባሪው…
የሀገር በቀል እሴቶች ዘርፈ-ብዙ አስተዋጽኦ …
ሀገር በቀል እሴቶች፣ ለዘመናት በሕዝቦች ዘንድ ተከብረው የቆዩ፣ የሞራል ልዕልና ያላቸው እና ቂም አልባ ዘላቂ ሰላምን ማውረድ የሚችሉ ፍፁም ፈዋሽ የውይይት መድረኮች ናቸው።
ሀገር በቀል እሴቶቻችን የተለያዩ የፖለቲካና የማኅበረሰብ ክፍሎች ጽንፍ የረገጡ ሐሳቦቻቸውን ይዘው ወደ መካከለኛ የውይይት…
ትዝታ እና አዲስ መልክ በቀበና ሲገለጥ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ወንዞች የሰው ልጅ ታሪክ ሕያው ቤተ-መዘክር ናቸው። የሚፈሱት በመሬት በሸለቆዎች እና በደልዳላ መሬት ላይ ብቻ ሳይሆን፣ በዳርቻዎቻቸው በሚኖሩ ሰዎች የጋራ የትዝታ መስክ ጭምር ነው።
በዓለማችን ታላላቅ ከተሞች ወንዞች ሁልጊዜም የስልጣኔ መገኛ፣…
የመንገድ መሠረተ ልማት መስፋፋቱ የቱሪስት መዳረሻዎችን አቅም ሙሉ በሙሉ ለመጠቀም ያግዛል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እንደ ዶርዜ ሎጅ ባሉ የቱሪስት መዳረሻዎች የመንገድ መሠረተ ልማት ሥራዎች መስፋፋታቸው በአካባቢዎቹ ያለውን አቅም አውጥቶ ለመጠቀም ያግዛል አሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…
የኢኮኖሚ አስተዋጽኦው እያደገ የመጣው የአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ …
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአምራች ኢንዱስትሪው በቴክኖሎጂ ሽግግር፣ በስራ ዕድል ፈጠራ እና ተኪ ምርት ዘርፎች ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እድገት ከፍተኛ አስተዋፅ እያበረከተ ይገኛል፡፡
ዘርፉ ከግብርና፣ ማዕድን፣ ቱሪዝም እና ዲጂታል ኢኮኖሚ ጋር በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው…
ለ10 ቀናት የሚቆየው 3ኛው የቴክኖ ኢትዮጵያ የፎቶ ኤግዚቢሽን…
የአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን እና ቴክኖ ኢትዮጵያ የተለያዩ የቱሪዝም መዳረሻዎችን በማስተዋወቅ ረገድ በትብብር መስራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡
ለ10 ቀናት የሚቆየው 3ኛው የቴክኖ ኢትዮጵያ የፎቶ ኤግዚቢሽን ከአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን እና ከቦርድ ሴል ፎን አዲስ አበባ ጋር በመሆን…
የአዲስ አበባ ፖሊስ አባላትን ህይወት ለማሻሻል የተጀመሩ ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ አባላትን ህይወት ለማሻሻል የተጀመሩ የሪፎርም ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
ከንቲባዋ በዛሬው ዕለት የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ ዘመናዊ የመኖሪያ መንደር ግንባታን በይፋ ባስጀመሩበት ወቅት እንዳሉት፥…
የትውልድ ቅርስ እና የህልውና መሰረት…
የኢትዮጵያ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በርካታ ጠቀሜታዎችን እያስገኘ ይገኛል፡፡
የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም፣ የተራቆቱ መሬቶችን መልሶ ለማልማት እና አረንጓዴ ኢኮኖሚን ለመገንባት ፍቱን ሆኗል፡፡
በ2011 ዓ.ም የተጀመረው ሀገራዊ የችግኝ ተከላና የተፈጥሮ ኃብት ጥበቃ ንቅናቄ በአካባቢ…
አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች የላሊበላ ቅርሶች ዘላቂ ልማት ፕሮጀክትን ይጎበኛሉ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች የላሊበላ ቅርሶች ዘላቂ ልማት ፕሮጀክትን ይጎበኛሉ።
በቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ስለሺ ግርማ የተመራ ቡድን ላሊበላ ከተማ የገባ ሲሆን፤ ተቀጭነታቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችና…
የኢትዮጵያውያንን ክብር ያስቀደመው ዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ …
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት መሰረት የሆነው ዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ደህንነት እና ክብራቸውን ያስጠበቀ ተጨባጭ ውጤት አምጥቷል፡፡
ከለውጡ በፊት ለዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ የተሰጠው ትኩረት አነስተኛ በመሆኑ በውጪ…