Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በመሠረተ ልማት ዝርጋታ የገጠሩን ማሕበረሰብ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ሥራዎች ተጠናክረው ቀጥለዋል- የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመሠረተ ልማት ዝርጋታ የገጠሩን ማሕበረሰብ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ሥራዎች ተጠናክረው ቀጥለዋል አለ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት፡፡ አገልግሎቱ ጉዳዩን አስመልክቶ ያስተላለፈው መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- በመሠረተ…

ፕሬዚዳንት ታዬ የኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር እያካሄደ ያለውን የሕንፃ ግንባታ ሂደት ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር እያካሄደ ያለውን የሕንፃ ግንባታ ሂደትና የማኅበሩን ዋና መሥሪያ ቤት ጎብኝተዋል። በጉብኝታቸውም ለአርበኞች እየተደረገ ስላለው ድጋፍና ክብር አድናቆታቸውን መግለጻቸውን የጽሕፈት…

ኢትዮጵያ ለዘላቂ የቱሪዝም ልማት አስቻይ ፕሮጀክቶችን እየገነባች ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለዘለቂ የቱሪዝም ልማት አስቻይ ፕሮጀክቶችን እየገነባች ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። በባህርዳር ከተማ የጣና ሐይቅ ዙሪያ የሚገኘውን የቀድሞው ጣና ሆቴል ዓለም አቀፍ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ 'ፎር ፒ ቢ ኤስ'…

የአርበኞች ቀንን ምክንያት በማድረግ 21 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በነገው ዕለት የሚከበረውን 85ኛውን የአርበኞች መታሰቢያ ቀን ምክንያት በማድረግ መድፍ ይተኮሳል አለ የመከላከያ ሚኒስቴር። በዚህ መሰረትም ነገ ሚያዚያ 27 ቀን 2018 ዓ.ም ከንጋቱ 12 ሰዓት ላይ 21 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ የመከላከያ…

በአማራ ክልል ለኢንቨስትመንት የሚውሉ ሃብቶችን ለማልማት የባለሃብቱ ሚና…

በአማራ ክልል ለኢንቨስትመንት የሚውሉ ሀብቶችን ለማልማት የባለሀብቱ ሚና… አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአ‎‎ማራ ክልል ለኢንቨስትመንት የሚውሉ ሃብቶችን ለይቶ በማልማት ከዘርፉ የሚገኘውን ጥቅም ለማጎልበት እየተደረገ ባለው ጥረት ባለሃብቱ ሚናውን ሊያጠናክር ይገባል አሉ…

የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ተኪ ምርቶችን በማምረት መፍትሔ እየሆኑ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በማምረት መፍትሔ እየሆኑ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። 16ኛው ከተማ አቀፍ የቴክኒክና ሙያ ሳምንት “የቴክኖሎጂ ልህቀት ለሀገር ብልጽግና” በሚል መሪ ሐሳብ…

103 አዲስ የገጠር ከተሞችና መንደሮች የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት ዘጠኝ ወራት 103 አዲስ የገጠር ከተሞችና መንደሮች የኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚ ሆነዋል አለ፡፡ የአገልግሎቱ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጌቱ ገረመው (ኢ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ ፍትሃዊ…

ሀገራዊ ምክክር የሃሳብ ልዩነቶችን ከማስተናገድ ባለፈ ምን ይፈይድልናል?

የሃሳብ ብዝሃነት በሚስተዋልባቸው የዓለማችን የተለያዩ ማህበረሰቦች ሀገራዊ ምክክር እንደ መጀመሪያ አማራጭ ተደርጎ ሲወሰድ እምብዛም አይስተዋልም፡፡ በአንፃሩ ደግሞ ተሞክሮዎች አንደሚያሳዩት የሃሳብ ልዩነቶች ላይ ግልፅ፣ አካታች እና ተዓማኒነት ባላቸው መልኩ ውይይት ከተደረገ የሀገርን ቁስል እና ሕመም…

በማምረት ክብራችንን እና ነጻነታችንን ማፋጠን እንችላለን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማምረት ክብራችንን፣ ነጻነታችንን እና ተጨማሪ እድገታችንን ማፋጠን እንችላለን አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያን የአምራች ዘርፍ ለማስፋፋት የሚደረገውን ጥረት የሚያጠናክረውን 4ኛውን ኢትዮጵያ ታምርት…

የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ የብሔራዊ ሉዓላዊነታችን ማዕከል ነው – አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ የብሔራዊ ሉዓላዊነታችን ማዕከል ነው በሚል የመደመር መንግስት እሳቤ መሰረት በተከናወኑ ስራዎች ተጨባጭ ውጤት ተመዝግቧል አሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል፡፡ 4ኛው የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ በዛሬው ዕለት…