Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በክልሉ ቴክኖሎጂ መር የወንጀል ምርመራ ሒደት እንዲጠናከር እየተሰራ ነው – ኮሚሽር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ቴክኖሎጂ መር ዘመናዊ የወንጀል ምርመራ ሒደት እንዲጠናከር እየተሰራ ነው አሉ የክልሉ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር)፡፡ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የጀመረው የሪፎርም…

የኢሬቻ በዓል ባህላዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ በድምቀት ተከብሮ ተጠናቅቋል – አባገዳ ጎበና ሆላ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2018 የኢሬቻ በዓል ባህላዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ በድምቀት ተከብሮ ተጠናቅቋል አሉ የቱለማ አባገዳ ጎበና ሆላ፡፡ አባ ገዳ ጎበና በሰጡት መግለጫ ÷ የ2018 የሆረ ፊንፊኔ እና ሀርሰዴ ኢሬቻ በዓል ባህላዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ በድምቀት…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ የሀርሰዴ ኢሬቻ በዓል በድምቀት እንዲከበር አስተዋጽኦ ያበረከቱ አካላትን አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የሀርሰዴ ኢሬቻ በዓል በድምቀት እንዲከበር የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት ምስጋና አቅርበዋል፡፡ የሀርሰዴ ኢሬቻ በዓል በቢሾፍቱ ከተማ ሀርሰዴ ሐይቅ “ኢሬቻ ለሀገር…

የሀርሰዴ ኢሬቻ በዓል በቢሾፍቱ በድምቀት ተከበረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀርሰዴ ኢሬቻ በዓል በቢሾፍቱ ከተማ ሀርሰዴ ሐይቅ በድምቀት ተከበረ፡፡ የዘንድሮው የኢሬቻ በዓል “ኢሬቻ ለሀገር ማንሠራራት” በሚል መሪ ሃሳብ ተከበረ፡፡ በአከባበር ሥነ ሥርዓቱ አባገዳዎች፣ ሀደ ሲንቄዎች፣ ከተለያዩ የኦሮሚያ ክልል…

ቢሾፍቱ የሀርሰዴ ኢሬቻ በዓልን ለማክበር ዝግጅት አድርጋ እንግዶችን ተቀብላለች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አለማየሁ አሠፋ የሀርሰዴ ኢሬቻ በዓልን ለማክበር አስፈላጊውን ዝግጅት አድርገን እንግዶችን ተቀብለናል አሉ። የቢሾፍቱ ከተማ ዘንድሮ በኮሪደር ልማት ተውባ እንግዶቿን በደማቅ ሁኔታ ተቀብላለች። የዘንድሮ…

የምክክር ኮሚሽን በተለያዩ አውሮፓ ሀገራት ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን አጀንዳዎችን ተረከበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በስዊዲን፣ በኖርዲክ እና በሌሎች የአውሮፓ ሀገራት ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን የተለዩ አጀንዳዎችን ተረክቧል፡፡ ኮሚሽኑ በተለያዩ የአውሮፓ ሀገራት ከሚኖሩ…

የሕክምና አገልግሎት ጥራትን በማሳደግ አምራች ዜጋ የማፍራት ተግባራት ይጠናከራል – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) የሕክምና አገልግሎት ጥራትና ተደራሽነት በማሳደግ ጤናማና አምራች ዜጋ የማፍራት ተግባር ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ። ‘በባለቤትነት ላይ የተመሰረተ ዕውቅናና ተጠያቂነት ለጠንካራ…

የልማት ስራዎች መዲናዋን የስበት ማዕከል አድርገዋታል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች በከተማዋ የተሰሩ የልማት ስራዎች ከተማዋን የስበት ማዕከል አድርጓታል አሉ። አዲስ አበባ የአደባባይ በዓሎችንና ትላልቅ ኹነቶችን የማስተናገድ አቅሟን እንዲሁም መስተንግዶዋ ዓለም አቀፋዊ…

የኢንቨስትመንት ፍቃድ የወሰዱ አልሚዎች የስራ እንቅስቃሴን በጥብቅ ዲሲፕሊን መምራት ይገባል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንቨስትመንት ፍቃድ የወሰዱ አልሚዎች የስራ እንቅስቃሴን በጥብቅ ዲሲፕሊን መምራት ይገባል አሉ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ። የክልሉ ኢንቨስትመንት ቦርድ የኢንቨስትመንት ማዕድንና ኢነርጂ ፅ/ቤት አንደኛ ሩብ ዓመት…

አባገዳ ጎበና ሆላ የሆረ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል መጠናቀቅን በማስመልከት ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱለማ አባገዳ ጎበና ሆላ የሆረ ፊንፊኔ ኢሬቻ እሴቱን ጠብቆ መከበሩን አስመልክተው ምስጋና አቀረቡ። አባገዳ ጎበና ሆላ ‘ኢሬቻ ለሀገር ማንሠራራት’ በሚል መሪ ሀሳብ በአዲስ አበባ በድምቀት የተከበረውን የ2018 ዓ.ም ሆረ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል…