Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በቀጣዮቹ ጊዜያት የትግራይን ህዝብ ልማት እና የለውጥ ፍላጎት የሚያሳኩ ተግባራት ይከናወናሉ- ሌተናል ጄኔራል ታደሰ ወረደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀጣዮቹ ጊዜያት የትግራይን ህዝብ ልማት እና የለውጥ ፍላጎት የሚያሳኩ ተግባራት እንደሚከናወኑ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ሌተናል ጄኔራል ታደሰ ወረደ ገለጹ። የትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደር የርዕሰ መስተዳድር ርክክብ…

ኢትዮጵያ እና ቱርክሜኒስታን ግንኙነታቸውን ማጠናከር በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) እና የቱርክሜኒስታን አቻቸው ረሺድ ምሬዶቭ የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሮቹ በስልክ ባደረጉት በውይይት÷ የሁለቱን ሀገራት ትብብር በኢኮኖሚያዊ…

የኢትዮጵያ እና ብራዚል የቢዝነስና ኢንቨስትመንት ፎረም መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና የብራዚል የቢዝነስና ኢንቨስትመንት ፎረም በብራዚል ሳኦፖሎ ከተማ መካሄድ ጀምሯል።በፎረሙ መክፈቻ ላይ በብራዚል የኢትዮጵያ አምባሳደር ልዑልሰገድ ታደሰ፣ የብራዚል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር አንቶኒዮ ሴዛር፣…

መንግሥት ወጣቶችን በመደገፍ የአምራች ኢንዱስትሪ ምርትን የማስፋት ስራ እንደሚሰራ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት ወጣቶችን በልዩ ሁኔታ እየደገፈ የአምራች ኢንዱስትሪ ምርትን የማስፋት ስራ እንደሚሰራ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ። ሚኒስትሩ በቡራዩ የሚገኘውን የፕራይም ቴክ ኢንጅነሪግ ፋብሪካ የስራ እንቅስቃሴን ጎብኝተዋል።…

በኦሮሚያ ክልል ከህብረተሰቡ ጋር በመተባበር እየተከናወነ ያለው የሰላም ግንባታ ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ከህብረተሰቡ ጋር በመተባበር እየተከናወነ ያለው የሰላም ግንባታ ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ አስተዳደርና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ ኮሚሽነር አራርሳ መርዳሳ ገለጹ። የሃይማኖት ተቋማት ሚና ለሳላም ግንባታና ለእርቅ በሚል መሪ ሐሳብ…

ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ለናይጄሪያ የመከላከያ ኃይል ከፍተኛ ልዑክ የኢትዮጵያን የልማት ተሞክሮ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ለናይጄሪያ የመከላከያ ኃይል ከፍተኛ ልዑክ የኢትዮጵያን የልማት ተሞክሮ አጋሩ። 49 አባላትን ያካተተው የናይጄሪያ መከላከያ ኃይል ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በፕላን እና ልማት ሚኒስቴር የሥራ…

ምክር ቤቱ የሚዲያ ባለሙያዎችን መመዝገብም ሆነ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ መስጠት አይችልም ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ምክር ቤት ጋዜጠኞችን ወይም የሚዲያ ባለሙያዎችን የመመዝገብም ሆነ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ የመስጠት ተግባርም ሆነ ኃላፊነት እንደሌለው የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን አስገነዘበ፡፡ ባለስልጣኑ ባወጣው መግለጫ፤…

በመከላከያ የተከናወኑ ተግባራት ውጤታማና የሚበረታቱ ናቸው – አይሻ መሃመድ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በመከላከያ ሠራዊት ባለፉት ዘጠኝ ወራት የተከናወኑ ተግባራት ውጤታማና የሚበረታቱ መሆናቸውን የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) ገለጹ፡፡ የመከላከያ ሚኒስቴር የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ቀርቦ ውይይት…

ካናዳ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት በይበልጥ ለማጠናከር እየሠራች መሆኗን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የካናዳ አምባሳደር ጆሽዋ ታባን እና የካናዳ የአፍሪካ ሕብረት ልዩ መልዕክተኛ ቤንማርክ ዴንዴር ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ የኢትዮጵያ እና ካናዳን ታሪካዊ ግንኙነት በይበልጥ ለማጠናከር…

የኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች አንድነቷ የተጠናከረ ሀገር በመገንባት ረገድ የሚጠበቅባቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች ኅብረ-ብሔራዊ አንድነቷ የተጠናከረ ሀገር በመገንባት ረገድ ያላቸው ሚና ከፍተኛ በመሆኑ ይህን እንዲያጠናክሩ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማዕከል የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ሚኒስትር ቢቂላ…