Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ሞት ድል የሆነበት ትንሣኤ!

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ የትንሣኤ በዓል እየተከበረ ነው፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የስብከተ ወንጌል መምህራን እንደሚሉት፤ ትንሣኤ ምዕመኑ መከባበርና አንዱ ለአንዱ መልካም ማድረግን የሚማርበት ዐውድም ነው፡፡…

በዓሉን ስናከብርን በአቅማችን በመረዳዳት ይሁን- ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የትንሳኤ በዓልን አስመልክቶ ለመላው የክርስትና ሐይማኖት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም፤ በየዓመቱ የምናከብረው የትንሳኤ በዓል ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ…

የትንሳኤ በዓል የፍቅርና የይቅርታ እንዲሆን ብልጽግና ፓርቲ መልካም ምኞቱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ በነገው ዕለት ለሚከበረው የትንሳኤ በዓል ለክርስትና ሐይማኖት ተከታዮች የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላለፈ፡፡ በመልዕክቱም፤ እንኳን ለትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ብሏል፡፡ በዓሉ፤ የሰላም፣ የመተሳሰብ፣…

በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) ለትንሳዔ በዓል ያስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት

“እንኳን ለጌታችን፣ ለመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል አደረሰን፤ አደረሳችሁ፡፡ በዓሉ የተስፋ ብርሃን፣ የመሻገር፣ የፍቅር፣ የመተሳሰብ፣ የበጎነት፣ የኅብረትና የአንድነት ይሁንልን። ከሕመሙና ስቃዩ ተሻግሮ ትንሣኤ ያወረሰን ጌታ፤ በሀገራችን፣ በቤታችን ሐሤት፣ ሰላምና በረከት …

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ለትንሳኤ በዓል ያስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት

“ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለጌታችንና መድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን:: በዓሉ በትንሳዔው ፍቅር፣ በጎነት፣ ደስታ እና ሰላም የተሞላ ይሁንልን:: ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቿን ይባርክ:: መልካም በዓል!!”

በኢትዮጵያ የሚገኙ የተለያዩ ኤምባሲዎች ለትንሳዔ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትንሳዔ በዓልን አስመልክቶ በኢትዮጵያ የሚገኙ የተለያዩ ኤምባሲዎች ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በኢትዮጵያ የብሪታኒያ፣ አሜሪካ፣ ሩሲያ፣ ጀርመን፣ አውስትራሊያ…

በዓሉን በመረዳዳት እና ማዕድ በማጋራት ማክበር ከሃይማኖቱ ተከታዮች እንደሚጠበቅ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ነገ የሚከበረውን የትንሳኤ በዓል አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ በመልዕክቱም፤ የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ በክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ በታላቅ ድምቀት…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ትንሳኤን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የትንሳኤን በዓል ምክንያት በማድረግ ከሙሉ ፍቅርና ብርሃን ይሁን የሕጻናት መርጃ ተቋም ለተውጣጡ ከ100 በላይ ሕጻናት ማዕድ አጋሩ፡፡ በተጨማሪም ቀዳማዊት እመቤቷ ባስገነቡት የዘውዲቱ መሸሻ የሕጻናት ማሳደጊያ…

ርዕሳነ መሥተዳድሮች የትንሳዔ በዓልን አብሮነትን በማጽናት ማሳለፍ እንደሚገባ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተለያዩ ክልሎች ነገ ለሚከበረው የትንሳዔ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ከትንሳዔው ፈተናን በጽናት መሻገር፤ ጨለማን ወደ ብርሃን…

በጾሙ ወራት የነበሩ መልካም ተግባራትን ማጠናከርና የተቸገሩ ወገኖችን መደገፍ ይገባል- ምክር ቤቱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ በመልዕክቱም፤ በጾሙ ወራት የነበሩ መልካም ተግባራትን በማጠናከር የኢትዮጵያን ሠላም በሚያፀኑና አብሮነትን የሚያጠናክሩ ተግባራትን…