Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ 2 ነጥብ 23 ቢሊየን ብር ኃብት ማሰባሰብ ተችሏል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ የተለያዩ ባለድርሻ አጋር አካላትን በማሳተፍ 2 ነጥብ 23 ቢሊየን ብር ኃብት ማሰባሰብ ተችሏል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። የአስተዳደሩ ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባኤ እየካሄደ…

በመዲናዋ ከውጭ ቱሪስቶች እንቅስቃሴ 155 ቢሊየን ብር ወደ ኢኮኖሚው ፈሰስ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት በመዲናዋ ከተደረጉ የውጭ ቱሪስቶች እንቅስቃሴ 155 ቢሊየን ብር ወደ ኢኮኖሚው ፈሰስ ተደርጓል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ከንቲባዋ በከተማ አስተዳደሩ ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ…

የከተማዋን ነዋሪዎች የኑሮ ጫና የሚያቃልሉ ተጨባጭ ስራዎች ተከናውነዋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ስድስት ወራት የከተማዋን ነዋሪዎች የኑሮ ጫና የሚያቃልሉ ተጨባጭ ስራዎች ተከናውነዋል አሉ የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። የከተማ አስተዳደሩ ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባኤ እያካሄደ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባኤ የቀረቡለትን አራት አጀንዳዎች በማጽደቅ ጉባኤውን እያካሄደ ይገኛል፡፡ የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ቡዜና አልከድር አጀንዳዎች ለምክር ቤቱ ያቀረቡ ሲሆን÷ ምክር…

አፋሕድ ያቀረበው አጀንዳ ለሌሎች ታጣቂ ኃይሎች ትምህርት የሚሆን ነው – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) አጀንዳውን ማቅረቡ በጫካ ለሚገኙ የታጠቁ ኃይሎች ትምህርት የሚሆን ነው አለ፡፡ በቅርቡ የሰላም አማራጭን ተቀብለው የሰላም ስምምነት የፈጸሙት የአፋሕድ አመራሮችና አባላት…

የአርሶ አደሩ የመበልጸግ ሂደት ላይ አስተዋፅኦ ማበርከት የጀመረው የገጠር ኮሪደር ልማት

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የተሰራው የገጠር ኮሪደር ልማት ሥራ የአርሶ አደሩ የመበልጸግ ሂደት ላይ አስተዋፅኦ እያበረከተ ይገኛል፡፡ የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘሪሁን እሸቱ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤ የገጠር ኮሪደር ልማት…

በኅብረ-ብሔራዊ አንድነት ላይ የተመሰረተ የወል ትርክት ሰላምን ለማጽናት ወሳኝ ነው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኅብረ-ብሔራዊ አንድነት ላይ የተመሰረተ የወል ትርክት ሰላምን ለማጽናትና ብሔራዊ ጥቅምን ለማስጠበቅ ወሳኝ ነው አሉ ምሁራን፡፡ ምሁራኑ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፥ ከፋፋይ ትርክትን በመተው የወል ጉዳይ ላይ ማተኮር የሀገርን ሰላም…

አዲሱ የተሽከርካሪዎች ሰሌዳ ሀገርን የሚመጥን የፖሊስ አገልግሎት መስጠት ያስችላል – ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል አዲሱ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የተሽከርካሪ ሰሌዳ ሀገርን የሚመጥን የፖሊስ አገልግሎት መስጠት ያስችላል አሉ። ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል የተሽከርካሪ ሰሌዳ ለውጥ መደረጉ ሕገ…

የሌማት ትሩፋት ዘላቂ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ተደማሪ አቅም ሆኗል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር ዘላቂ የምግብ ዋስትናን የማረጋገጥ ፖሊሲ ትግበራ ተደማሪ አቅም ሆኗል አሉ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ የሌማት ትሩፋት መንግስት…

አፋሕድ ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አጀንዳ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) አመራርና አባላት ሊታዩልን ይገባል ያሏቸውን አጀንዳዎች ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስረክበዋል፡፡ በአማራ ክልል ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የአፋሕድ አመራርና አባላት በቅርቡ የሠላም አማራጭን በመከተል…