Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ምክር ቤቱ የሚዲያ ባለሙያዎችን መመዝገብም ሆነ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ መስጠት አይችልም ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ምክር ቤት ጋዜጠኞችን ወይም የሚዲያ ባለሙያዎችን የመመዝገብም ሆነ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ የመስጠት ተግባርም ሆነ ኃላፊነት እንደሌለው የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን አስገነዘበ፡፡ ባለስልጣኑ ባወጣው መግለጫ፤…

በመከላከያ የተከናወኑ ተግባራት ውጤታማና የሚበረታቱ ናቸው – አይሻ መሃመድ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በመከላከያ ሠራዊት ባለፉት ዘጠኝ ወራት የተከናወኑ ተግባራት ውጤታማና የሚበረታቱ መሆናቸውን የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) ገለጹ፡፡ የመከላከያ ሚኒስቴር የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ቀርቦ ውይይት…

ካናዳ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት በይበልጥ ለማጠናከር እየሠራች መሆኗን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የካናዳ አምባሳደር ጆሽዋ ታባን እና የካናዳ የአፍሪካ ሕብረት ልዩ መልዕክተኛ ቤንማርክ ዴንዴር ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ የኢትዮጵያ እና ካናዳን ታሪካዊ ግንኙነት በይበልጥ ለማጠናከር…

የኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች አንድነቷ የተጠናከረ ሀገር በመገንባት ረገድ የሚጠበቅባቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች ኅብረ-ብሔራዊ አንድነቷ የተጠናከረ ሀገር በመገንባት ረገድ ያላቸው ሚና ከፍተኛ በመሆኑ ይህን እንዲያጠናክሩ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማዕከል የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ሚኒስትር ቢቂላ…

ከ7 ሺህ በላይ ተሽከርካሪዎች ላይ ድንገተኛ ፍተሻ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴርና ባለድርሻ አካላት ቅንጅት በተካሄደ የተሽከርካሪ የመንገድ ላይ ክትትል እና ድጋፍ 7 ሺህ 51 ተሽከርካሪዎች ላይ ድንገተኛ ፍተሻ ተደረገ፡፡ በአዲስ አበባ እና ሸገር ከተማ አሥተዳደሮች የተካሄደው የተሽከርካሪ…

የኢትዮጵያ ዕሴቶች እና ኪናዊ ፀጋዎች ለብሪክስ አባል ሀገራት ሊተዋወቁ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የባህል ዕሴቿን እና ኪናዊ ፀጋዎቿን “የኢትዮጵያ የባህል ድልድይ ሕዝብ ለሕዝብ ትሥሥር” በሚል መሪ ሐሳብ ለብሪክስ አባል ሀገራት ልታስተዋውቅ መሆኗ ተገለጸ። ሀገር ውስጥ ያሉ ቱባ ባህላዊ ዕሴቶችን፣ ኪናዊ ፀጋዎችን እና የፈጠራ…

የትግራይ ህዝብ ላሳየኝ ክብር እና ድጋፍ ላቅ ያለ ምስጋና አለኝ – አቶ ጌታቸው ረዳ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ህዝብ ላሳየኝ ክብር እና ድጋፍ ላቅ ያለ ምስጋና አለኝ ሲሉ አቶ ጌታቸው ረዳ ገለጹ። አቶ ጌታቸው ረዳ የሁለት ዓመት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ኃላፊነታቸውን በይፋ ማስረከባቸውን በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው…

የኅብረት ሥራ ማኅበርን ስንዴ ባልተገባ ዋጋ ሽጠዋል የተባሉ አመራሮች በጽኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአምቦ የገበሬ ኅብረት ሥራ ማኅበር የስንዴ ምርትን ባልተገባ ዋጋ በመሸጥ ከ4 ሚሊየን ብር በላይ አሳጥተዋል የተባሉ የማኅበሩ አመራሮች በጽኑ እስራት ተቀጡ፡፡ በኦሮሚያ ክልል የምዕራብ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት፤ ጥፋተኛ የተባሉ…

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የአማራ ክልል የማህበረሰብ ወኪሎች ምርጫ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከመጋቢት 27 ጀምሮ በአማራ ክልል ከ10 የህብረተሰብ ተወካዮች አጀንዳ እያሰባሰበ ይገኛል። ሰሞኑን በአጀንዳዎቻቸው ላይ ሲመክሩ የነበሩት 4 ሺ ህ 500 የህብረተሰብ ወኪሎች አጀንዳ የማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ…

የቻይና “ቤልት ኤንድ ሮድ” ፕሮጀክት የኢትዮጵያን ልማት የሚደግፍ ነው – አምባሳደር ተፈራ ደርበው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቻይና እየተገበረች ያለው “ቤልት ኤንድ ሮድ” ኢኒሼቲቭ የኢትዮጵያን የልማት እቅድ የሚደግፍ መሆኑን በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው ገለጹ። አምባሳደር ተፈራ የቻይና “ቤልት ኤንድ ሮድ” አኒሼቲቭ ዋነኛ አካል የሆነውና በኤሌክትሪክ…