Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ሌ/ጄ ታደሰ ወረደ ትግራይ ውስጥ ያለውን ክፍተት ሞልተው ወደ ፊት ሊወስዱ ይችላሉ – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሌተናል ጄኔራል ታደሰ ወረደ አሁን ትግራይ ውስጥ ያለውን ክፍተት ሞልተው ወደ ፊት ሊወስዱ ይችላሉ የሚል እምነት በብዙ አካላት የታመነ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፕሬዚዳንትነት…

ተፋሰሶችን ለመጠበቅ የጋራ ዕቅድ እንደሚያስፈልግ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ተፋሰሶች ለአየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭ በመሆናቸው ለመጠበቅና ለመንከባከብ የተቀናጀ የጋራ ዕቅድ እንደሚያስፈልግ የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስገነዘበ፡፡ በሦስቱ ተፋሰሶች የሚተገበር “ብራይት” የተሰኘ የተቀናጀ የተፋሰስ አሥተዳደር ፕሮጀክት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር መሃሙድ አሊ ዩሱፍ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መረጃ÷ ዛሬ ጠዋት ከአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር መሃሙድ አሊ ዩሱፍ…

የሐይማኖት አባቶች በንግግራቸው ሁሉ ሰላምን መስበክ እንደሚጠበቅባቸው ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሐይማኖት ተቋማት እና አባቶች በፀሎታቸውም ሆነ በንግግራቸው ስለ ሰላም መስበክ ዋነኛ ተግባራቸው ሊሆን እንደሚገባ የኦሮሚያ ክልል የሐይማኖት ተቋማት ጉባዔ አስገነዘበ፡፡ ጉባዔው ያዘጋጀው የሰላም ኮንፈረንስ፤ “ሐይማኖቶች ለሠላም፣ ለመከባበር፣…

የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሥራ አመራር ቦርድ መልማይ ኮሚቴ ሥራውን ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሥራ አመራር ቦርድ መልማይ ኮሚቴ ወደ ሥራ መግባቱን አስታውቋል፡፡ የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢና እና ሁለት አባላትን የሚመለምል ገለልተኛ ኮሚቴ መጋቢት 17/2017 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…

በአማራ ክልል ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ወቅታዊ የሰላም፣ የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎች ላይ ያተኮረ ውይይት በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው። በውይይቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደና የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋንቱ ተስፋዬ፤ በብልጽግና ፓርቲ…

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ ገዝነትን የሚያቀላጥፉ ፖሊሲዎችና መመሪያዎች ወደ ተግባር ገብተዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ ገዝነትን የሚያቀላጥፉ ፖሊሲዎች እና መመሪያዎች ፀድቀው ወደ ተግባር መግባታቸው ተገለጸ። የዩኒቨርሲቲው ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) የዩኒቨርሲቲውን ሪፎርም ሂደትና የአልማዝ ኢዮቤልዩ በዓል አከባበርን…

በድሬዳዋ ለአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የችግኞች ዝግጅት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ለመጪው ክረምት የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞች እየተዘጋጁ መሆናቸው ተገልጿል። በከተማ አስተዳደሩ የአካባቢ፣ የደን ልማት እና አየር ንብረት ባለስልጣን የደን ልማት ዳይሬክተር አቶ…

ቴሌ ብር በቀን 7 ቢሊየን ብር እያንቀሳቀሰ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቴሌ ብር ለኢትዮጵያ ዲጅታል ኢኮኖሚ ግንባታ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን የኢትዮ-ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ ገለጹ፡፡ ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ እንዳሉት÷ቴሌ ብር በደንበኞች ቁጥር ብዛትም ሆነ በሚሰጣቸው አገልግሎቶች ከፍተኛ…

 በቀጣናዊና ባለብዙ ወገን ትስስር የኢትዮጵያን ጥቅም ለማስከበር እየተሰራ ነው – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀጣናዊ እና ባለብዙ ወገን ትስስር የኢትዮጵያን ጥቅም በዘላቂነት ለማስከበር በትኩረት እየተሰራ ነው ሲሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለጹ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የንግድና ቱሪዝም ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወ/ሮ አሻ…