Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ደብረ ብርሃንና ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎችን አስመረቁ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ደብረ ብርሃን እና ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲዎች በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቀዋል።
ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ለ20ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን 807 ተማሪዎች ነው ያስመረቀው፡፡
…
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአፍሪካ ምርጥ የጭነት አገልግሎት ሽልማትን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ካርጎና ሎጂስቲክስ አገልግሎት በ2026ቱ የእስያ ጭነት፣ ሎጂስቲክስና አቅርቦት ሰንሰለት የአፍሪካ ምርጥ የአየር ጭነት አጓጓዥ አየር መንገድ በመባል ተሸላሚ ሆኗል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን በጠበቁ መሰረተ…
የበለጸገች ኢትዮጵያን ለቀጣዩ ትውልድ ለማስተላለፍ በቁርጠኝነት እየተሰራ ነው – አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አላማችን የበለጸገች ኢትዮጵያን ለቀጣዩ ትውልድ ማሻገር ነው አሉ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እና የኤርፖርትና የድንበር አስተዳደር ትራንፎርሜሽን ፕሮግራም ዐቢይ ኮሚቴ ሰብሳቢ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን።
የኤርፖርት እና…
የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ 2 ሺህ 882 ተማሪዎችን አስመረቀ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን 2 ሺህ 882 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል፡፡
ዩኒቨርሲቲው በመጀመሪያ፣ 2ኛ እና 3ኛ ዲግሪ እንዲሁም በዲፕሎማ እና በሌሎች መርሐ ግብሮች ያስተማራቸውን ተማሪዎች ነው…
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 2 ሚሊየን 21 ሺህ ሔክታር በዘር ለመሸፈን…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በዘንድሮው የምርት ዘመን 2 ሚሊየን 21 ሺህ ሔክታር መሬት በዘር ለመሸፈን አስፈላጊው የዝግጅት ሥራ እየተጠናቀቀ ነው አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ።
የቢሮው ኃላፊ አቶ ባበክር ኸሊፋ እንዳሉት÷በክልሉ ባለፈው ዓመት ከለማው 1…
በመዲናዋ በመንገድ ትራፊክ ደህንነት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 10 ሺህ ዜጎች ይሰማራሉ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ በመንገድ ትራፊክ ደህንነት የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 10 ሺህ በጎ ፈቃደኞች ይሰማራሉ አለ የከተማዋ የሕብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን::
በአዲስ አበባ ከተማ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት “በጎነት ለአዲስ…
የቀድሞው ሕወሓት አስገዳጅ ወታደራዊ ምልመላ የፕሪቶሪያ ስምምነትን የሚጥስ ነው – የአውሮፓ ኅብረት
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀድሞ ሕወሓት እየፈጸመ ያለው አስገዳጅ የወታደራዊ ምልመላ እንቅስቃሴ የፕሪቶሪያውን ስምምነት የሚጥስ ነው አለ በኢትዮጵያ የአውሮፓ ኅብረት ልዑክ፡፡
የኅብረቱ ልዑክ ባወጣው መግለጫ ቡድኑ በቅርብ ጊዜያት የክልሉን ጊዜያዊ አስተዳደር በኃይል…
በእያንዳንዱ ርምጃ ተስፋ ሳልቆርጥ ለዓላማዬ መትጋቴ ውጤታማ አድርጎኛል – በህክምና የማዕረግ ተመራቂዋ ዶ/ር ነቢላ ሺፋ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅማ ዩኒቨርሲቲ 3 ነጥብ 9 ወጤት በማምጣት በከፍተኛ ማዕረግ የተመረቀችው ዶ/ር ነቢላ ሺፋ በእያንዳንዱ ርምጃ ተስፋ ሳትቆርጥ በጽናት ለዓላማዋ መትጋቷ ውጤታማ እንዳደረጋት ተናግራለች፡፡
ጅማ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን…
ዩኒቨርሲቲዎችን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በማበልጸግ ተወዳዳሪ የሰው ኃይል ለመፍጠር እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዩኒቨርሲቲዎችን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በማበልጸግ ብቁና ተወዳዳሪ የሰው ኃይል መፍጠር እንዲችሉ እየተሰራ ነው አለ የትምህርት ሚኒስቴር፡፡
ወሎ ዩኒቨርሲቲ በዋናው ግቢ፣ በኮምቦልቻ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩትና በልዕለ ህክምና ካምፓስ የተገነቡ ተግባር ተኮር…
የሕዝቡን የመረጃ ፍላጎት ለማሟላት መረጃን ማዘመን ይገባል – እናትዓለም መለስ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝቡን የመረጃ ፍላጎት ለማሟላት መረጃን ማዘመንና ዘመናዊ ዳታ መጠቀም ይገባል አሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር እናትዓለም መለስ፡፡
የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የፌዴራል ተቋማት የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ የጋራ…