Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ያለ ባሕር በር ኑሩ ማለት ፍርደ ገምድል ነው – አረጋዊ በርሄ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከፍተኛ ቁጥር ያለውን የኢትዮጵያ ሕዝብ ያለ ባሕር በር ኑር ማለት ፍርደ ገምድል ነው አሉ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አረጋዊ በርሄ (ዶ/ር)፡፡ ይህንን ፍርደ ገምድል አስተሳሰብ ሰላማዊ በሆነ መልኩ…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የደረሱ ሰብሎች ከብክነት ነፃ በሆነ መንገድ እየተሰበሰበ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የደረሱ የመኸር ሰብሎችን ከብክነትና ጥራት ጉድለት ነፃ በሆነ መንገድ እየተሰበሰበ ነው አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ ኡስማን…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የድህረ ምርት ብክነትን ለመቀነስ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የድህረ ምርት ብክነትን ለመቀነስ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡ በቢሮው የእቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክተር ምህረቱ መኮንን ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክልሉ በመኸር እርሻ 1 ነጥብ 57…

ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እድገት የግሉ ዘርፍ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ነው – የዓለም ባንክ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ለመጣው የኢኮኖሚ እድገት የግሉ ዘርፍ ተሳትፎ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ነው አሉ በዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ማሪያም ሳሊም፡፡ ማሪያም ሳሊም ዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ቁልፍ አጋር መሆኑን ገልጸው ÷ በተለያዩ ዘርፎች አስፈላጊውን…

የገጠር ኮሪደር ልማት የአርሶ አደሩን የአኗኗር ዘይቤን በመለወጥ የተሟላ ብልጽግና ማረጋገጥን ያለመ ነው – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ኢትዮጵያን የሚመጥን ከተማን ለመገንባት የኮሪደር ልማቱን ከአዲስ አበባ በመጀመር ሁሉም ክልሎች ላይ ከተሞችን የማልማት ስራ እየሰራ ይገኛል፡፡ ይህ የኮሪደር ልማት ሁለንተናዊ ብልጽግናን ከማረጋገጥ አኳያ የጎላ ሚና አለው፡፡ አዲስ…

የኢንዱስትሪ ምርቶችን ተወዳዳሪነት የሚያሳድገው የኢትዮጵያ ታዳሸ ኃይል ልማት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የጀርመን ተጠባባቂ አምባሳደር ፈርዲናንድ ቮን ዌይ የኢትዮጵያ የታዳሸ ኃይል ልማት የኢንዱስትሪ ምርቶቿን ደረጃ በማሳደግ በአውሮፓ ገበያ ያላትን ተወዳዳሪነት ይጨምራል አሉ። የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ዘርፍ ማሻሻያዎች የሚበረታቱ…

በአስተሳሰብም በድርጊትም ያቆሰልነውን ህዝብ መካስ አለብን – የስምረት ፓርቲ አመራሮች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ስምረት (ስምረት) ፓርቲ ምክር ቤት አባላት በአስተሳሰብም በድርጊትም ያቆሰልነውን ህዝብ መካስ አለብን አሉ። ፓርቲው በሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ ለመሳተፍ አስፈላጊውን ዝግጅት እያደረገ መሆኑን…

ታሪካዊ ስህተትን የሚያርመው የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ …

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎ኢትዮጵያ ያነሳችው የባሕር በር ጥያቄ በታሪክ አጋጣሚ የተፈጸሙባትን ስህተቶች የሚያርም ነው አሉ ምሁራን። ምሁራኑ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት፤ የባሕር በር ጉዳይ የአሁኑን ትውልድ ብቻ ሳይሆን የመጪውን ትውልድ ዕጣ ፋንታ ይወስናል።…

የኒውክሌር ኃይል የሁለንተናዊ ብልፅግናችንን ጉዞ የሚደግፍ ነው – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኒውክሌር ኃይል ሁለንተናዊ ብልፅግናችንን እውን ለማድረግ የምናደርገውን ጉዞ የሚደግፍ ነው አሉ የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)። ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት÷…

ኢትዮጵያ በድንበር ተሻጋሪ ወንዞቿ ያላት አቋም ፍትሀዊ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ ነው – ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በድንበር ተሻጋሪ ወንዞቿ ያላት ጽኑ አቋም ፍትሀዊ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ ነው አሉ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)። "ውሃና ንጹህ ኢነርጂ ለዘላቂ እድገት" በሚል መሪ ሐሳብ ከጥቅምት 17 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ…