Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በመዲናዋ በሁሉም ዘርፍ የታቀዱ ሥራዎች በአማካይ ከ95 በመቶ በላይ ተሳክተዋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት የተለወጠ የሥራ ባህል፣ ነዋሪዎችን እና የልማት አጋሮችን በማስተባበር በሁሉም ዘርፎች የታቀዱ ሥራዎችን በአማካይ 95 ነጥብ 3 በመቶ ማሳካት ተችሏል አሉ።…
የአዲስ አበባ ከተማ የልማት ስኬቶች ለትውልድ የሚተላለፉ ናቸው – የአፋህድ አመራሮች
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ የልማት ስኬቶች የሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ለትውልድ የሚተላለፉ ናቸው አሉ የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) አመራር አባላት፡፡
የአፋሕድ ከፍተኛ አመራር አባላት በመዲናዋ የዓድዋ ድል መታሰቢያን፣ የኮሪደር…
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ፈጣን እድገት ለአፍሪካ ሀገራት አብነት የሚሆን ነው – የአፍሪካ ሀገራት ወታደራዊ አታሼዎች
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር ኃይል እያስመዘገበ የሚገኘው ፈጣን እድገት ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት አብነት ይሆናል አሉ በኢትዮጵያ የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ወታደራዊ አታሼዎች።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…
እየተጠናከረ የመጣው የአፍሪካ ህብረትና የተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች ትብብር…
አዲስ አበባ፣ ጥር ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች እና የአፍሪካ ህብረት ያላቸው ሁለንተናዊ ትብብር ይበልጥ እየተጠናከረ እንደሚገኝ ተመላክቷል፡፡
የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር መሃሙድ አሊ ዩሱፍ እና በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች ሚኒስትር ዴዔታ የሆኑት ሼክ ሻክህቦት ቢን ናህያን…
የአቪዬሽን ኤክስፖ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ተባባሪ አካላትን በአንድ መድረክ ያገናኘ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአቪዬሽን ኤክስፖ የኢትዮጵያ የአፍሪካ አቪዬሽን ማዕከልነት ሚናን ለማጠናከር የሀገር ውስጥ እና የውጭ ተባባሪ አካላትን በአንድ መድረክ ያገናኘ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው…
የኢትዮጵያ የከተሜነት ጉዞ ብርቱ እንደሆነ መዳረሻውን እየተመለከትን ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የኢትዮጵያ የከተሜነት ጉዞ ብርቱ እንደሆነ ትልሙን፣ ተግባሩንና ቀጣይ መዳረሻውን እየተመለከትን ነው አሉ፡፡
ፕሬዚዳንቱ የጎንደር አብያተ መንግስታትን ጨምሮ በከተማዋ የሚገኙ ታሪካዊ ስፍራዎችንና የልማት ስራዎችን…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተገኙበት የአቪዬሽን ኤክስፖ 2026 የመክፈቻ መርሐ ግብር ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የኢፌዲሪ አየር ኃይል 90ኛ ዓመት ክብረ በዓልን ምክንያት በማድረግ በተሰናዳው የአቪዬሽን ኤክስፖ 2026 ይፋዊ የመክፈቻ መርሐ ግብር ተካሂዷል።
ኤክስፖው “የወደፊቱን…
የኢትዮጵያን ድንቅ ባሕላዊ እሴቶችና ትውፊቶችን ለሕብረ ብሔራዊ አንድነት መጠቀም ይገባል – ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ ድንቅ ባሕላዊ እሴቶችና ትውፊቶችን ለሕብረ ብሔራዊ አንድነት መጠቀም ይገባል አሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ፡፡
ሚኒስትሯ ኢትዮጵያ በርካታ ባህላዊ፣ ታሪካዊና ኪነ ጥበባዊ ጸጋዎች እንዳሏት ገልጸው÷…
በጠበላ ከተማ በትራፊክ አደጋ የአንድ ቤተሰብ አባላት የሆኑ 2 ሰዎች ሕይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወላይታ ዞን ጠበላ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአንድ ቤተሰብ አባላት የሆኑ ሁለት ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡አደጋው ከጠበላ ከተማ ወደ ሶዶ ሲጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ በተቃራኒ መንገድ ሲጓዝ ከነበረ በባለሁለት…
የማዕድንና ነዳጅ ሃብቶችን ማልማት ለዘላቂ ዕድገት…
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕድንና ነዳጅ ሃብቶችን በተገቢው መንገድ ማልማት ለዘላቂ ዕድገት ወሳኝ ነው አሉ የዘርፉ ምሁራን፡፡
ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ቆይታ ያደረጉት በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የፊዚክስ ትምህርት ክፍል መምህር ጌትነት አሥራት (ዶ/ር) እንዳሉት÷…