Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ለኢትዮጵያ የመከላከያ ቴክኖሎጂ አዲስ ምዕራፍ የሚከፍተው ዘመናዊ ላቦራቶሪ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ በመከላከያ ትምህርት፣ ምርምርና ቴክኖሎጂ ዘርፍ አዲስ ምዕራፍ የሚከፍት የላቀ ማዕከላዊ የምርምር ላቦራቶሪ አስመርቋል፡፡
ዛሬ የተመረቀው ይህ ላብራቶሪ ዘመኑን የዋጀ ቴክኖሎጂ በመታጠቅ በምርምርና ጥናት ዘርፍ ከፍተኛ…
በአፋር ክልል ሦስተኛው ዙር የፅዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሦስተኛው ዙር ሀገር አቀፍ የፅዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ በአፋር ክልል በዛሬው ዕለት በይፋ ተጀምሯል፡፡
የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ለሊሴ ነሚ (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ ባለፉት ሁለት ዓመታት በተከናወኑት ንቅናቄዎች ሰፊ…
በቁልቢ እና ሀዋሳ የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግስ በዓል እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በየዓመቱ ሐምሌ 19 የሚከበረው የቅዱስ ገብርኤል የንግስ በዓል በቁልቢ እና በሀዋሳ ከተማ በታላቅ ሀይማኖታዊ ስርዓት እየተከበረ ይገኛል፡፡
በቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም እየተከበረ በሚገኘው የንግስ በዓል ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ…
የምድሩም የአየሩም ዘብ – የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንድ ሀገር ሉዓላዊነትና ዘላቂ ህልውና የሚረጋገጠው ዘመኑን የዋጀ ቴክኖሎጂና የወታደራዊ ስልት በታጠቀ የማይናወጥ የሕዝብ ደህንነት ሰራዊት መገንባት ሲቻል ነው።
የመደመር መንግሥት የሀገር መከላከያ ሰራዊትን ጨምሮ ለኢትዮጵያ ህልውና ደጀን የሆኑ…
የጎንደር ዩኒቨርሲቲን ታሪካዊ የለውጥ ጉዞ የሚዳስስ መፅሀፍ ተመረቀ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ)የጎንደር ዩኒቨርሲቲን ታሪካዊ የለውጥ ጉዞ የሚዳስሰው አዲስ መፅሀፍ በዛሬው እለት ተመርቋል፡፡
መፅሀፉ በዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት አስራት ዓፀደወይን(ዶ/ር) የተፃፈ ሲሆን የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ ያለፈባቸውን የታሪክ ውጣ…
ጠንካራ ሀገረ መንግሥት ለመገንባት የሚያግዝ ስምሪት ተደርጓል – የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ጠንካራና የተረጋጋ ሀገረ መንግሥት ለመፍጠር በሚያግዝ መልኩ የተሳካ ስምሪት ተደርጓል አለ፡፡
የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የተጠናቀቀው 2018 በጀት ዓመት አፈጻጸም ግምገማ መድረክ ተካሂዷል፡፡…
የሀገር ሉዓላዊነት ሃያል ጋሻ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንድ ሀገር ሉዓላዊነት እና ክብር የሚለካው በድንበሯ ጥንካሬና በሕዝቦቿ ሰላም ነው።
ይህንን ሰላምና ክብር ለማስጠበቅ ደግሞ ሌት ከቀን ሕይወቱን ሳይሰስት በቁርጠኝነት የሚሰጥ፣ በታሪክ ውሽንፍሮች ውስጥ አልፎ የጸና ጠንካራ ተቋም ያስፈልጋል።…
ከ9 ሺህ 730 ሜጋ ዋት በላይ የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጨት ተቻለ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት ከተለያዩ የሃይል ምንጮች ከ9 ሺህ 730 ሜጋ ዋት በላይ የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጨት ተችሏል አለ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር፡፡
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) እንዳሉት÷ ከተለያዩ የሃይል ምንጮች የሚገኘውን…
መሶብ ፤ ዘመኑን የዋጀ አገልግሎት
የመልካም አስተዳደር ችግሮች እና ብልሹ አሰራሮች ለአንድ ሀገር ሁለንተናዊ እድገት ተግዳሮት ናቸው ከሚባሉት ውስጥ ይጠቀሳሉ፡፡
መሰል ችግሮችን ለመፍታትም በአገልግሎት አሰጣጥ ረገድ ዜጎች ላይ ቅሬታ የሚፈጥሩ አሰራሮችን ነቅሶ ማስተካከል ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ነው፡፡
በኢትዮጵያ የመደመር…
በጅማ ዞን በአረንጓዴ ዐሻራ የለሙ የአቮካዶ ችግኞች ፍሬ መስጠት ጀምረዋል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅማ ዞን በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የለሙ የአቮካዶ ችግኞች ፍሬ መስጠት ጀምረዋል አሉ የዞኑ አስተዳዳሪ ቲጃኒ ናስር።
አስተዳዳሪው እንዳሉት ÷ ባለፉት ዓመታት በ18 ሺህ 316 ሔክታር መሬት ላይ የተለያዩ የአቮካዶ ዝርያዎች መልማታቸውን…