Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት አመራሮችና አባላት በመዲናዋ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) አመራሮችና አባላት በአዲስ አበባ ከተማ የተከናወኑ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ በአማራ ክልል መንግሥት እና በአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) መካከል ሲካሄድ የነበረው የድርድር ሒደት ተቋጭቶ በቅርቡ…

በግብርና የዘር አቅርቦት ላይ የሚስተዋለውን ችግር ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ ነው – ንጉሴ ደቻሳ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ዘር አቅርቦት ስርዓትን በማጠናከር በዘርፉ የሚስተዋለውን ችግር በዘላቂነት ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ንጉሴ ደቻሳ (ፕ/ር)። ዋና ዳይሬክተሩ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፥ ኢንስቲትዩቱ…

የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ በስኬት እንዲጠናቀቅ የፀጥታና ደህንነት ተቋማት ዝግጅት…

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፀጥታና ደህንነት ተቋማት 39ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በስኬት እንዲጠናቀቅ በትኩረት እየሰሩ ነው፡፡ ተቋማቱ 39ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በስኬት እንዲጠናቀቅ በተዘጋጀው የፀጥታ ዕቅድ ላይ ውይይት አካሂደዋል።…

የሥነ ምድር ተመራማሪ የሆኑት ጤናዓለም አየነው (ፕ/ር) ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና የምዘና ሳይንስ ኮሌጅ የሥነ ምድር ትምህርት ክፍል መምህር እንዲሁም ዓለም አቀፍ የሥነ ምድርና የከርሰ ምድር ውሃ ሳይንቲስት የሆኑት ጤናዓለም አየነው (ፕ/ር) በዛሬው ዕለት ባጋጠማቸው የመኪና አደጋ ከዚህ ዓለም…

የውስጥና የውጭ የስጋት ኃይሎችን እንቅስቃሴ የሚቀለብሱ ስምሪቶች ተከናውነዋል – የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የውስጥና የውጭ የስጋት ኃይሎችን እንቅስቃሴ የሚቀለብሱ ስምሪቶች ተከናውነዋል አለ፡፡ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የ2018 የመጀመሪያ ግማሽ በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጻም…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከጀርመን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆአን ዋድፉል ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከጀርመን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆአን ዋድፉል ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) እንዳሉት ÷ ኢትዮጵያ እና ጀርመን ያላቸው ሁለንተናዊ ትብብር 120 ዓመታትን እንዳስቆጠረ አስታውሰዋል፡፡…

ኢትዮጵያ ለዘላቂና ሁሉን አቀፍ እድገት ስትራቴጂያዊ አጋር መሆኗን ያሳየችበት ፎረም…

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በዓለም የኢኮኖሚ ፎረም ላይ እያደረገች ያለው ተሳትፎ ዘላቂና ሁሉን አቀፍ እድገትን ለማስቀጠል ስትራቴጂያዊ አጋር ሆና እንደምትቀጥል ቁርጠኝነቷን ያሳየችበት ነው፡፡ በገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ የተመራ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ልዑክ…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 4 ሺህ 158 ኪሎ ግራም ወርቅ ወደ ብሔራዊ ባንክ ላከ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የልማት ሥራዎችን ለሕብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ በተከናወኑ ተግባራት ተጨባጭ ውጤት ተመዝግቧል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን፡፡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወራት እቅድ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆአን ዋድፉል ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጋር የሁለቱን ሀገራት ትብብር የበለጠ ለማጠናከር…

ኢትዮጵያና ቤላሩስ በወታደራዊ ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ቤላሩስ በወታደራዊ ዘርፍ በጋራ ለመስራት የሚያስችል የሁለትዮሽ የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ (ኢ/ር) እና የቤላሩስ መከላከያ ሚኒስትር ዲምትሪ ፓንተስ ተፈራርመዋል።…