Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) የምክክር ጉባዔ ሒደቱን አስመልክተው ዛሬ በሰጡት መግለጫ ያነሷቸው ዋና ዋና…
ሐምሌ 8 ቀን የጀመረው የምክክር ጉባዔ ሒደት ተሳታፊዎች ሃሳባቸውን በስፋት እያንጸባረቁ በጥሩ ሁኔታ እየተካሄደ ይገኛል፣
መጀመሪያ ላይ ተመካካሪዎቹ 500 አባላት በያዘ ቡድን ተደራጅተው ስለ ሥነ ዘዴዎቹ እንዲያውቁ በማድረግ እንደገና ከ16 ቦታ 50 ሆነው እንዲከፋፈሉ ተደርጓል፣
በመቀጠልም…
አረንጓዴ ዐሻራ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ነው – ወ/ሮ አለሚቱ ኡሞድ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አረንጓዴ ዐሻራ የአየር ንብረት ለውጥን መቋቋም ከማስቻሉ ባለፈ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ነው አሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ፡፡
የክልሉ የ2018 የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት…
ከዓድዋ እስከ ቀይ ባሕር – በህልውናዋ የማትደራደረው ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የራሷን መብት ከማስጠበቅ አልፋ ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ያለመገዛትና የአሸናፊነት ማሳያ፣ የነጻነት ተምሳሌት የሆነች ምድረ ቀደምት ሀገር ናት፡፡ ሉዓላዊነቷን በመዳፈር የሚመጡትን አሳፍራ የመመለስ ደማቅ ታሪክ ያላት፡፡በዓድዋ ወራሪ ጠላት ላይ…
የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለዓለም ገበያ የሚበቁ የዲጂታል ምርቶችን አፍርቷል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቻና (ዶ/ር) ኢንስቲትዩቱ ለዓለም ገበያ የሚበቁ የዲጂታል ምርቶችን አፍርቷል አሉ፡፡
የኢንስቲትዩቱ የመጀመሪያ ዙር አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ስታርትአፕ ሠልጣኞች…
ከ8 ሺህ 900 ኪሎግራም በላይ ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ማቅረብ ተችሏል – አቶ አሻድሊ ሀሰን
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን በ2018 በጀት ዓመት ከ8 ሺህ 900 ኪሎግራም በላይ ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ማቅረብ ተችሏል አሉ።
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5 ዓመት 3ኛ የሥራ ዘመን 5ኛ…
በኦሮሚያ ክልል 58 መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ወደ ስራ ገብተዋል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲ በክልሉ 58 መሶብ የአንድ ማአከል አገልግሎት መስጫ ማዕከላት ተገንብተው አገልግሎት እየሰጡ ነው አሉ፡፡
በክልሉ የመንግሥት አገልግሎት እና የአስተዳደር ሪፎርም ትግበራ በይፋ…
የሰው ሰራሽ አስተውሎት ጥረታችንን ፍሬ ማየት ጀምረናል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰው ሰራሽ አስተውሎት ሀገራዊ ራዕይ እና ጥረታችንን ፍሬ ማየት ጀምረናል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለ6 ወራት የሰለጠኑ የመጀመሪያዎቹ…
ኢትዮጵያ በየዘመኑ በታሪካዊ ጠላቶች ብትፈተንም የመከላከያ ሠራዊት ፍላጎታቸውን እያከሸፈው ይገኛል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በየዘመኑ በታሪካዊ ጠላቶች እና በውስጥ ባንዳዎች ብትፈተንም ጀግናው የመከላከያ ሠራዊት የእነኝህን ኃይሎች ፍላጎት እያከሸፈው ይገኛል አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ።
የኢትዮጵያ ወታደራዊ…
የሆለታ ወታደራዊ አካዳሚ 71ኛ ዙር መተማ ኮርስ ዕጩ መኮንኖችን እያስመረቀ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚ ሆለታ በሚገኘው የአካዳሚው ግቢ ያሰለጠናቸውን 71ኛ ዙር መተማ ኮርስ ዕጩ መኮንኖችን እያስመረቀ ይገኛል።
በምረቃ ሥነ-ሰርዓቱ የጦር ሀይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፣ የመከላከያ ትምህርትና…
የመደማመጥ ባሕል ለተሻለች ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምክክር መድረክ መነሻና መቋጫው ሀሳብ ነው፥ ሀገር የሚገነቡ ሀሳቦች በውይይት ቀርበው ወደ ጋራ ስምምነት ያደርሳሉ።
ለዚህም በገለልተኝነት የተቋቋመው የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሁሉንም የማህበረሰብ ክፍል ባማከለ መልኩ አጀንዳዎች የመሰብሰብ ሂደቱን…