Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
አቶ ክርስቲያን ታደለን ጨምሮ ከ600 በላይ እስረኞች ከእስር ተፈቱ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2018 ዓ.ም (ኤፍ ኤም ሲ) አቶ ክርስቲያን ታደለን ጨምሮ ከ600 በላይ እስረኞች በይቅርታና ክሳቸው ተቋርጦ ከእስር ተፈትተዋል፡፡
ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን በሀይል ለመናድ ሞክረዋል በሚል ታስረው የነበሩ ግለሰቦች እንዲፈቱ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ከመንግስት…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለአዲሱ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ2019 ዓ.ም አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡
እንኳን ለአዲሱ ዓመት አደረሳችሁ፣…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለአዲሱ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ2019 ዓ.ም አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡
2018 ዓመት በክልላችን የህዝብ ተጠቃሚነት የተረጋገጠበት ዓመት ነው – ኦርዲን በድሪ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 2018 ዓመት በክልላችን የህዝብ ንቁ ተሳትፎና ተጠቃሚነት የተረጋገጠበት ዓመት ነው አሉ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ፡፡
በሀረሪ ክልል ጳጉሜን 5 “የነገ ቀን” በድምቀት ተከብሯል።
በዚሁ ወቅት አቶ አርዲን በድሪ…
ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ዐሻራ 56 ነጥብ 8 ቢሊየን ችግኞች በመትከል በዓለም ላይ አዲስ ታሪክ ጻፈች
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት በ2011 ዓ.ም በጀመረችው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር 56 ነጥብ 8 ቢሊየን ችግኞች በመትከል በዓለም ላይ አዲስ ታሪክ መጻፍ ችላለች፡፡
መርሐ ግብሩ የመሬት መጎሳቆል፣…
ኢትዮጵያን የአፍሪካ የሎጂስቲክስ ማዕከል የሚያደርጉ ተግባራት ይጠናከራሉ -ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያን የአፍሪካ የሎጂስቲክስ ማዕከል ማድረግ የሚያስችሉ ተግባራትን አጠናክረን እንቀጥላለን አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሞጆ የሎጂስቲክስ ማዕከል ማስፋፊያን መርቀው በይፋ ስራ…
የነገዋን ኢትዮጵያ አብሳሪው ወደብ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመጨረሻዋ የዓመቱ ቀን ናት። ዛሬ ከምትጠልቀው ፀሐይ ጋር ዓመቱ ይሰናበታል።
ፀሐይዋ አዲስ ተስፋ ተሸክማ ነገ ትወለዳለች። ኢትዮጵያ ይህችን ቀን የነገ ብርሃን ማብሰሪያ አድርጋ ዛሬ ታስባታለች።
ብሩህ ነገ ግን ከሰማይ…
የሞጆ ሎጂስቲክስ ማዕከል ማስፋፊያ ለቀጣናዊ የኢኮኖሚ ትስስራችን ትልቅ ድል ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሞጆ ሎጂስቲክስ ማዕከል ማስፋፊያ የመጀመሪያ ምዕራፍ ፕሮጀክትን በዛሬው ዕለት መርቀው ከፍተዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት፤ የማዕከሉ ማስፋፊያ ቀጣናዊ የኢኮኖሚ ትስስርን ወደ…
የስምጥ ሸለቆዋ ንግስት፡ አዳማ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠዋት ፀሐይ ከአድማሱ ላይ ስትወጣ፣ የአዳማን ሰፊ ሰማይ በወርቃማ ብርሃን ታላብሰዋለች።
የገበያዎቿ የግርግር ድምፅ፣ የቡና ጭስ፣ የቅመም መዓዛና የሰዎቿ እንቅስቃሴ ተደራርበው የአዳማን የራሷን ልዩ ዜማ ይፈጥራሉ።
አዳማ…
አዲስ ዓመት በዓልን ምክንያት በማድረግ 21 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል።
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ነገ መስከረም 1 ቀን 2019 ዓ.ም የሚከበረውን የአዲስ ዓመት በዓል ምክንያት በማድረግ 21 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል አለ መከላከያ ሚኒስቴር።
በዚህ መሰረትም ነገ ከንጋቱ 12 ሰዓት ላይ 21 ጊዜ መድፍ የሚተኮስ መሆኑን የመከላከያ ሚኒስቴር ስፖርትና…