Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በህገወጥ የውጭ ምንዛሪ የወንጀል ተግባር የተሰማሩ 123 ተጠርጣሪዎች የባንክ ሒሳብ ታገደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በህገወጥ የውጭ ምንዛሪ የወንጀል ተግባር ላይ የተሰማሩ 123 ተጠሪጣሪዎች የባንክ ሂሳብ እንዲታገድ ተደረገ። የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት በዛሬው ዕለት እንዳስታወቀው፥ የተጠርጣሪዎቹ የገንዘብ እንቅስቃሴ ታግዶ የህግ ተጠያቂነት ለማረጋገጥ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለሁለት አመራሮች ሹመት ሰጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)ከመስከረም 9 ቀን ጀምሮ ለሁለት አመራሮች ሹመት ሰጥተዋል። በዚህም መሰረት፡- 1ኛ. እዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) - የብሔራዊ ባንክ ገዥ 2ኛ. ወ/ሮ እናታለም መለስ - በሚኒስትር ማዕረግ የመንግስት…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ከሕዳሴ መጠናቀቅ የልማት ጉልበት ያገኛል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ከታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ ተጨማሪ የልማት ጉልበት ያገኛል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅን በማስመልከት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች…

 ጉባዔው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በመሪዎች ዘንድ እውቅና እንዲያገኝ አስችሏል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ የተካሄደው 2ኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በመሪዎች ዘንድ እውቅና እንዲያገኝ አስችሎታል አሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ (ዶ/ር)፡፡ ሚኒስትሯ ጉባኤውን በተመለከተ በሰጡት…

  ለ10ኛው የከተሞች ፎረም የዝግጅት ስራዎች እየተከናወኑ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የከተማ እና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር በአፋር ክልል ሎጊያ ሰመራ ከተማ ለሚካሄደው 10ኛው የኢትዮጵያ የከተሞች ፎረም የዝግጅት ስራዎች እየተከናወኑ ነው አለ፡፡ የከተማ እና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ የዝግጅት ስራዎችን አስመልክቶ በሰጡት…

ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የሐረር ሁለተኛ ደረጃ ሞዴል ትምህርት ቤት ግንባታን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ የሐረር ሁለተኛ ደረጃ ሞዴል ትምህርት ቤት ግንባታን አስጀምረዋል። ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን በማስፋት ረገድ…

የሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያውያን የጀግንነት ታሪክ ዳግም በደማቅ ቀለም የተጻፈበት ነው – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‌‎የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያውያን የድል እና የጀግንነት ታሪክ ዳግም በደማቅ ቀለም የተጻፈበት ነውአሉ። የሕዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቅቆ መመረቁን…

ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ዘመን ተሻጋሪ የስኬት ማህተም ነው – ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ማንኛውንም ነገር ማሳካት እንደምንችል በተግባር ያረጋገጠ ዘመን ተሻጋሪ የስኬት ማህተም ነው አሉ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ። የግድቡን መጠናቀቅን በማስመልከት በጅግጅጋ ከተማ ሕዝባዊ የድጋፍ…

ዓለም አቀፉ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ለኢትዮጵያ የኒውክሌር ቴክኖሎጂ እንቅስቃሴ…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፉ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ኢትዮጵያ የኒውክሌር ቴክኖሎጂን ለመጠቀም የጀመረችውን እንቅስቃሴ እደግፋለው አለ። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) በቪየና ኦስትሪያ እየተካሄደ ካለው 69ኛው የIAEA መደበኛ ጉባኤ ጎን…

በዕቅድ መመራት ለውጤት ያበቃው ተማሪ ደቻሳ ብርሃኑ…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ተማሪ ደቻሳ ብርሃኑ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ልዩ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ካስፈተናቸው ተማሪዎች ውስጥ አንዱ ነው። የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪው ደቻሳ ጊዜውን በአግባቡ ጥናት…