Browsing Category
ስፓርት
የቼልሲ የቀድሞ ኮከብ ዴቪድ ሉዊዝ…
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ጋር ስኬታማ ዓመታትን ማሳለፍ የቻለ ኮከብ ነው ብራዚላዊው ተጫዋች ዴቪድ ሉዊዝ፡፡
የብራዚል ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ ተጫዋች ዴቪድ ሉዊዝ ፕሮፌሽናል የእግር ኳስ ሕይወቱን የጀመረው በሀገሩ ክለብ ቪቶሪያ ነው፡፡…
ቅዱስ ጊዮርጊስ አዳማ ከተማን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ28ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ቅዱስ ጊዮርጊስ አዳማ ከተማን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡
ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የቅዱስ ጊዮርጊስን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ፍፁም ጥላሁን በሁለተኛው…
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን 29ኛው ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ እየተካሄደ ይገኛል፡፡
የባህል እና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ መኪዩ መሐመድ በጉባኤው መክፈቻ ላይ አዲሱ የፌዴሬሽን ስራ አስፈፃሚ በአንድ ዓመት ውስጥ በርካታ ተግባራት ማከናወኑን…
ማንቼስተር ሲቲ አርሰናልን በማሸነፍ ነጥቡን አጠበበ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ33ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ተጠባቂ ጨዋታ ማንቼስተር ሲቲ አርሰናልን 2 ለ 1 አሸንፏል።
በሜዳው ኢትሃድ ምሽት 12 ሰዓት ከ30 ላይ የሊጉን መሪ አርሰናልን ያስተናገደው ማንቼስተር ሲቲ ቼሪኪ እና ሃላንድ ባስቆጠሯቸው…
ሊቨርፑል እና አስቶን ቪላ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየርሊግ 33ኛ ሳምንት ጨዋታ ሊቨርፑል እና አስቶን ቪላ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል፡፡
በመርሲሳይድ ደርቢ ከኤቨርተን ጋር ጨዋታውን ያደረገው ሊቨርፑል 2 ለ 1 ሲያሸንፍ ሞሀመድ ሳላህ እና ቨርጂል ቫንዳይክ ለሊቨርፑል እንዲሁም ቤቶ…
ማንቼስተር ሲቲ ከአርሰናል – የሳምንቱ ተጠባቂ ፍልሚያ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ33ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ማንቼስተር ሲቲ በሜዳው ኢትሃድ ምሽት 12 ሰዓት ከ30 ላይ የሊጉን መሪ አርሰናልን ያስተናግዳል፡፡
በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ 1ኛ እና 2ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጡትን ቡድኖች የሚያገናኘው ጨዋታ…
በአዲስ አበባ ግራንድ ፕሪ ውድድር 10 ሺህ ሜትር ሩጫ አትሌት ፋንታዬ አዳነ እና ይስማው ድሉ አሸነፉ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ግራንድ ፕሪ ውድድር 10 ሺህ ሜትር ሩጫ አትሌት ፋንታዬ አዳነ እና ይስማው ድሉ አሸንፈዋል።
የአዲስ አበባ ግራንድ ፕሪ የአትሌቲክስ ውድድር ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም እየተካሄደ ነው።
በዚህም በ10 ሺህ…
ቼልሲ ከማንቼስተር ዩናይትድ …
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ33ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ቼልሲ ከማንቼስተር ዩናይትድ የሚያደርገው ጨዋታ ተጠባቂ ነው፡፡
ሁለቱም ቡድኖች የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ተሳትፎ ቦታን ለማግኘት የሚያደርጉትን ጉዞ አጠናክረው ለመቀጠል የሚያደርጉት ፍልሚያ…
ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የምታስተናግደው የዓለም አትሌቲክስ የአንድ ቀን የሩጫ ውድድር…
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የዓለም አትሌቲክስ የአንድ ቀን የሩጫ ውድድር ነገ በአዲስ አበባ ስታዲየም ታስተናግዳለች።
በውድድሩ ከ70 በላይ ስመጥር የዓለም አቀፍ አትሌቶች የሚሳተፉ ሲሆን÷ ኹነቱ ኢትዮጵያ በአትሌቲክስ ያላትን የቆየ ዝና በውድድር…
አስደናቂ ጉዞ ላይ የሚገኘው አሰልጣኝ ቪንሰንት ኮምፓኒ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሰልጣኝ ቪንሰንት ኮምፓኒ በጀርመኑ ክለብ ባየርን ሙኒክ አስደናቂ የውድድር ዓመት እያሳለፈ ይገኛል፡፡
ቤልጂየማዊው ቪንሰንት ኮምፓኒ የእግር ኳስ ሕይወቱን የጀመረው በሀገሩ ክለብ አንደርሌክት ሲሆን በተጫዋችነት ዘመኑ ለሀምበርገር እና ማንቼስተር…