Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የኢቦላ ቫይረስ መከላከያ ክትባት ዘመቻ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የተስፋፋውን የኢቦላ ቫይረስ ስርጭት ተከትሎ የዓለም ጤና ድርጅት የመከላከያ ክትባት ዘመቻ በይፋ አስጀምሯል፡፡ የኢቦላ ቫይረስ ከሦስት ዓመት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የተከሰተ ሲሆን÷…

 የአፍሪካ ህብረት አህጉራዊ ግቦችን ለማሳካት ከተባበሩት መንግስታት ጋር መስራቱን ይቀጥላል 

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ የአፍሪካ ህብረት አህጉራዊ ግቦቹን ለማሳካት ከተባበሩት መንግስታት በትብብር መስራቱን አጠናክሮ ይቀጥላል አሉ፡፡ የተባበሩት መንግስታት ባካሄደው 79ኛ ጉባኤ ላይ ከአፍሪካ ህብረት ጋር…

ኤለን መስክ የዓለም ቁጥር አንድ ቱጃርነት ስፍራውን አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም ቁጥር አንድ ቱጃር የነበረው አሜሪካዊው ቢሊየነር ኤለን መስክ የቀዳሚነት ስፍራውን በኦራክል ኩባንያ መስራች ላሪ ኤሊሰን አስረክቧል። አጠቃላይ 385 ቢሊየን ዶላር ሀብት የነበረው ኤለን መስክ እስከ ትናንትና ድረስ 101 ቢሊየን ዶላር…

ለአየር ንብረት ለውጥ ፈተናዎች አንድ ሀገር ብቻውን መፍትሔ አያመጣም

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2017 (ኤፍ ኤምሲ) በአሁኑ ወቅት ዓለምን እየፈተነ ለሚገኘው የአየር ንብረት ለውጥ ፈተናዎች አንድ ሀገር ብቻውን መፍትሔ አያመጣም ስለማያመጣ የተቀናጀ ጥረት እንዲደረግ ተጠየቀ። 2ኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ መክፈቻ መርሐ ግብር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

በነጻ የንግድ ቀጣና ስርዓት መሻሻል እያሳየ ያለው አህጉራዊ የንግድ ልውውጥ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ስርዓት አህጉራዊ የእርስ በርስ የንግድ ልውውጥ እያደገ እንዲመጣ አስተዋጽኦ እያደረገ ነው አለ የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ተቋም። የአፍሪካ ህብረት፣ አፍሪኤግዚም ባንክ እና የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ተቋም…

ጆ ባይደን ከቆዳ ካንሰር ህመም ጋር በተያያዘ የቀዶ ህክምና አከናወኑ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ከቆዳ ካንሰር ህመማቸው ጋር በተያያዘ የቀዶ ህክምና አከናውነዋል።የ82 ዓመቱ አዛውንት ጆ ባይደን ቃል አቀባይ እንዳሉት÷ ባይደን ካጋጠማቸው የቆዳ ካንሰር ህመም ጋር በተገናኘ ያደረጉትን የቀዶ ህክምና በስኬት…

ፕሬዚዳንት ፑቲን የዩክሬኑ አቻቸው ሞስኮን እንዲጎበኙ ጋበዙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የዩክሬኑ አቻቸው ቮሎድሚር ዘለንስኪ በሩሲያ ሞስኮ ጉብኝት እንዲያደርጉ እና ከእርሳቸው ጋር እንዲወያዩ ጋበዙ፡፡ ፕሬዚዳንት ፑቲን የቻይና ጉብኝታቸውን አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸውም በቻይና…

የቻይና አዳዲስ የጦር መሳሪያዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይና ጦር በዛሬው እለት ባቀረበው ወታደራዊ ትርኢት አዳዲስ የጦር መሳሪያዎችን ይፋ አድርጓል። የቻይና 80ኛ ዓመት የድል በዓል በተለያዩ ወታደራዊ ትርኢቶች እየተከበረ ይገኛል። በትርኢቱ ላይ የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ፣ የሩሲያ…

ፕሬዚዳንት ሺ ፍትሃዊ የዓለም አቀፍ አስተዳደር ስርዓት እንዲኖር ሀገራት በጋራ እንዲሰሩ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ሀገራት የበለጠ ፍትሃዊ የሆነ የዓለም አቀፍ አስተዳደር ስርዓት እንዲኖር በጋራ እንዲሰሩ ጥሪ አቅርበዋል። ፕሬዚዳንቱ ይህን ያሉት በሰሜን ቻይና በምትገኘው በቲያንጂን ከተማ በተካሄደው የሻንጋይ የትብብር ድርጅት…

ታሪካዊ ከፍታ ላይ የሚገኘው የሩሲያ እና ቻይና ግንኙነት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ሀገራቸው ከቻይና ጋር ያላት ሁሉን አቀፍ ግንኙነት ታሪካዊ ከፍታ ላይ እንደሚገኝ ተናገሩ። የሩሲያ እና ቻይናን ትብብር ለማጠናከር ያለመ የዓለም አስተዳደር ኢኒሼቲቭ መድረክ ተካሂዷል። በዚህ ከሻንጋይ ትብብር…