Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

በኢራን ወደብ ላይ በደረሰ ከፍተኛ ፍንዳታ የሟቾች ቁጥር 25 ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢራን ወደብ ላይ በደረሰ ከፍተኛ ፍንዳታ የሟቾች ቁጥር 25 ሲደርስ 800 ሰዎች ደግሞ መጎዳታቸው ተገልጿል፡፡ ፍንዳታው የደረሰው ቅዳሜ ጧት በደቡባዊ ባንዳር አባስ ከተማ አቅራቢያ በሚገኘው ሻሂድ ራጃኢ የንግድ ወደብ ላይ ነው። በአደጋው…

ዶናልድ ትራምፕ እና ዘለንስኪ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የዩክሬን አቻቸው ቮለድሚር ዘለንስኪ ዛሬ በጣሊያን ሮም ተገናኝተው ተወያይተዋል፡፡ ሁለቱ መሪዎች በዛሬው ዕለት በተከናወነው የሮማ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ የቀብር ሥነ…

የካሊፎርኒያ ኢኮኖሚ ከዓለም ግዙፍ ኢኮኖሚ አራተኛዋ ሀገር ጃፓን በለጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ካሊፎርኒያ ግዛት ኢኮኖሚ ከዓለም ግዙፍ ኢኮኖሚ ሀገራት ተርታ በአራተኛ ደረጃ ላይ ከተቀመጠችው ጃፓን መብለጡ ይፋ ሆነ። ከዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) እና ዩኤስ ኢኮኖሚክ ትንተና ቢሮ በተገኘው መረጃ መሰረት በፈረንጆቹ…

አሜሪካ በወሰደችው የአየር ጥቃት ከ500 በላይ የሁቲ አማፂያን መገደላቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ በየመን በሚንቀሳቀሱ የሁቲ አማጺያን ላይ በፈፀመችው የአየር ጥቃት የአማፂያኑ አዛዦችን ጨምሮ ከ500 በላይ ተዋጊዎች መሞታቸው ተገለፀ፡፡ የሰነዓ ኢንፎርሜሽን ማዕከልን ጠቅሶ አል አራቢያ እንደዘገበው÷የአሜሪካ አየር ሀይል ለሳምንታት…

የተለያዩ ሀገራት መሪዎችና የዓለም አቀፍ ተቋማት ሃላፊዎች በርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሕልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተለያዩ ሀገራት መሪዎች እና የዓለም አቀፍ ተቋማት ሃላፊዎች በሮማ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሕልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል፡፡ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሕልፈት…

ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ከዚህ ዓለም ድካም አረፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሮማ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ በ88 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል፡፡ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳቱ ባደረባቸው ከፍተኛ የሳንባ ሕመም የሕክምና እርዳታ ሲደረግላቸው ቆይተው በዛሬው ዕለት በመኖሪያ ቤታቸው ከዚህ ዓለም…

በሱዳናውያን ባለቤትነት የሚመራ የሰላም ሂደት በሀገሪቱ ያለውን ቀውስ ለመፍታት አስፈላጊ መሆኑ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጄኔራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን የተመራ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ልዑክ በሱዳን ጉዳይ በለንደን እየተካሄደ ባለው ጉባኤ እየተሳተፈ ይገኛል። በጉባኤው በሰብአዊ ዕርዳታ፣ የተኩስ አቁም ስምምነትን…

የአሜሪካና ሩሲያ የሁለትዮሽ ውይይት በኢስታንቡል መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁለተኛው ዙር የአሜሪካ እና ሩሲያ ውይይት በቱርክ ኢስታንቡል መካሄድ ጀምሯል፡፡ በአሜሪካ የሩሲያ አምባሳደር አሌክሳንደር ዳርኪቭ እና በአሜሪከ ረዳት ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሶናታ ኮልተር አማካኝነት የተመሩት የሁለቱ ሀገራት ልዑካን ቡድኖች…

በብሪታኒያ በማህበራዊ ትስስር ገጾች የሚፈጸሙ ወንጀሎች መስፋፋት…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በብሪታኒያ በማህበራዊ ትስስር ገጾች በሚሰራጩ ተገቢ ባልሆኑ መረጃዎች ምክንያት በየዓመቱ ከ12 ሺህ በላይ ግለሰቦች በፖሊስ ቁጥጥር ስር እንደሚውሉ ተሰምቷል፡፡ ግለሰቦቹ በቁጥጥር ስር የሚውሉት በማህበራዊ ትስስር ገጾች በሚያሰራጯቸው የሰውን…

በቴክሳስ ግዛት በኩፍኝ በሽታ የሚያዙ ህሙማን ቁጥር ጨምሯል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ ቴክሳስ ግዛት በኩፍኝ በሽታ የሚያዙ ህሙማን ቁጥር የመጨመር አዝማሚያ እያሳየ ነው ተባለ። በበሽታው በምዕራብ ቴክሳስ ግዛት በየካቲት ወር አንድ ታዳጊ ህይወቱን ማጣቱን ያስታወሰው የቢቢሲ ዘገባ፤ አሁን አንድ ተጨማሪ ታዳጊ በኩፍኝ በሽታ…