Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች ለአፍሪካ ዲጂታል መሰረተ ልማት ግንባታ ይፋ ያደረገቸው 1 ቢሊየን ዶላር …
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች በአፍሪካ የዲጂታል መሰረተ ልማት ግንባታን ለማሳደግ “አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ለልማት” የተሰኘ የ1 ቢሊየን ዶላር ኢኒቬቲቭ ይፋ አድርጋለች፡፡
ኢኒሼቲቩ በአፍሪካ የዲጂታል መሰረተ ልማትን በማጠናከር በአህጉሪቱ የኢኮኖሚ…
ዩክሬን ከአሜሪካ ጋር አዲስ የሰላም ውይይት ልታደርግ ነው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዩክሬን እና አሜሪካ በሳምንቱ መጨረሻ ላይ አዲስ የሰላም ውይይት ያደርጋሉ ተባለ።
አዲሱ የሰላም ውይይት በአሜሪካ የሚካሄድ መሆኑን ኬቭ ፖስት ዘግቧል።
የዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ እንዳሉት፤ ዋሽንግተን ከሞስኮ ጋር ያደረገችውን…
አሜሪካና ጃፓን የጋራ ወታደራዊ ልምምድ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ኒውክሌር የመሸከም አቅም ያላቸው ቦምብ ጣይ አውሮፕላኖች እና የጃፓን ተዋጊ ጄቶች የጋራ ወታደራዊ ልምምድ አድርገዋል፡፡
ሀገራቱ የጋራ ወታደራዊ ልምምድ ያደረጉት በቅርቡ ቻይና እና ሩሲያ ተመሳሳይ ልምምድ ማድረጋቸውን ተከትሎ ነው፡፡…
የፊፋ ፕሬዚዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ ክስ ቀረበባቸው
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም አቀፍ እግር ኳስ ማሕበር (ፊፋ) ፕሬዚዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ ክስ ቀርቦባቸዋል፡፡
የፊፋው ፕሬዚዳንት ክስ የቀረባበቸው የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ባሸነፉት የፊፋ የሰላም ሽልማት ስለመሆኑ ዘ አትሌቲክ ዘግቧል፡፡
ፕሬዚዳንቱ…
ለደቡብ ሀገራት ትብብር እና መጠናከር የቻይና ሚና
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቻይና የደቡብ ሀገራት እድገትና ትብብር እንዲቀጥል የማደርገውን ሁሉን አቀፍ ድጋፍ ለማጠናከር ቁርጠኛ ነኝ አለች፡፡
ሶስተኛው የደቡብ ሀገራት ቲንክ ታንክ ትብብር ጉባኤ “ለአንድንት እና ጠንካራ ትብብር የደቡብ ሀገራት ሚና“ በሚል መሪ ቃል…
ከ4 ዓመታት በኋላ ሕንድን የሚጎበኙት የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን…
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በሕንድ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ ከአራት ዓመታት በኋላ ወደ ኒው ዴልሂ አቅንተዋል፡፡
ፕሬዚዳንቱ በቆይታቸው ከሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ጋር የሀገራቱን የንግድና የኢኮኖሚ ትብብሮችን ጨምሮ…
ሀገራት ዘላቂ እድገትን ለማረጋገጥ ለሰው ሰራሽ አስተውሎት ትኩረት ሊሰጡ ይገባል – የተባበሩት መንግስታት
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም (ዩኤንዲፒ) ሀገራት ዘላቂ እድገትን ለማረጋገጥ የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂን የልማት ስትራቴጂዎቻቸው አካል በማድረግ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል አለ፡፡
ዩኤንዲፒ ባወጣው ሪፖርት በሰው ሰራሽ አስተውሎት…
ከሆንግ ኮንግ የእሳት አደጋ ጋር በተያያዘ ተጨማሪ ስምንት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሆንግ ኮንግ የ128 ሰዎችን ሕይወት ከቀጠፈው የእሳት አደጋ ጋር በተያያዘ የተጠረጠሩ ተጨማሪ ስምንት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡
የሀገሪቱ ገለልተኛ የጸረ ሙስና ኮሚሽን (ICAC) እንዳስታወቀው÷ በቁጥጥር ስር የዋሉት ግለሰቦች ከአደጋው…
በሆንግ ኮንግ 128 ሰዎችን ለሕልፈት የዳረገው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር ዋለ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሆንግ ኮንግ በጋራ መኖሪያ ቤት ሕንጻዎች ላይ በተከሰተው የእሳት አደጋ የሟቾች ቁጥር 128 ደርሷል አሉ የአካባቢው ባለስልጣናት፡፡
ባሳለፍነው ረቡዕ ዕለት በተከሰተው የእሳት አደጋ ለሕልፈት ከተዳረጉት በተጨማሪ ከ200 በላይ ሰዎች እስካሁን…
በታይላንድ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ ከ13 ሺህ በላይ ሰዎች ከቀያቸው ተፈናቀሉ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምስራቅ እስያ በምትገኘው ታይላንድ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ ከ13 ሺህ በላይ ሰዎች ከቀያቸው ተፈናቅለዋል።
ይህ ከባድ ዝናብ ባስከተለው የጎርፍ አደጋ 18 ሰዎች ህይወታቸውን ሲያጡ፤ ከ13 ሺህ በላይ የሚሆኑት ደግሞ ከቀያቸው ተፈናቅለዋል።…