Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

 አሜሪካ ጥቃት የደረሰበትን ኤፍ-15 ተዋጊ ጄት ፓይለት በህይወት አገኘች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ በኢራን ከተመታው የኤፍ-15 ተዋጊ ጄት ጥቃት በኋላ ጠፍቶ የነበረውን ፓይለት በህይወት ማግኘቷ ተሰምቷል። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናድ ትራምፕ ፓይለቱን ለማትረፍ የተደረገውን ዘመቻ በአሜሪካ ታሪክ ድፍረት እና ቆራጥነት የተሞላበት መሆኑን…

ኢራንና አሜሪካ ተመትቶ የወደቀውን ተዋጊ ጄት አብራሪ ባልደረባ ለማግኘት እየተሽቀዳደሙ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራንና አሜሪካ በኢራን ጦር ተመትቶ የወደቀውን ኤፍ -15 ተዋጊ ጄት አብራሪ ባልደረባ ለማግኘት እሽቅድድም ላይ መሆናቸው ተገልጿል፡፡ ኤፍ-15 የተሰኘው የአሜሪካ ተዋጊ ጄት በትናንትናው ዕለት በኢራን አብዮታዊ ዘብ በሀገሪቱ ደቡባዊ ክፍል…

ኢራን የአሜሪካ ኤፍ -15 ተዋጊ ጄትን መትታ ጣለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን ጦርነቱ ከተጀመረ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የአሜሪካ ኤፍ-15 ተዋጊ ጄትን መትታ መጣሏ ተሰማ፡፡ አናዶሎ እንደዘገበው÷ ከአንድ ወር በላይ በቆየው ጦርነት የአሜሪካ ኤፍ -15 ተዋጊ ጄት በደቡባዊ ኢራን ተመትቶ ወድቋል፡፡ ከአደጋው በኋላ…

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራንን ወደ ድንጋይ ዘመን እንመልሳለን ሲሉ ዛቱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራንን ወደ ድንጋይ ዘመን እንመልሳለን ሲሉ፤ የኢራን ጦር በበኩሉ አንድም የጠላት ወታደር ከኢራን ምድር በህይወት አይወጣም ሲል አስጠነቀቀ፡፡ ፕሬዚዳንት ትራምፕ በኢራን ጉዳይ ባደረጉት ንግግር፥ ጦራቸው በቀጣይ ሁለትና…

የአውስትራሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሕዝቡ ነዳጅን በቁጠባ እንዲጠቀሙ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውስትራሊያው ጠቅላይ ሚኒስትር አንቶኒ አልባኔዝ በመካከለኛው ምስራቅ እየተካሄደ ባለው ጦርነት ምክንያት የተከሰተውን የነዳጅ ችግር ለመቅረፍ አውስትራሊያውያን ነዳጅን በቁጠባ እንዲጠቀሙ ጥሪ አቅርበዋል። በአሜሪካ-እስራኤል እና እራን ጦርነት…

በሩሲያ በደረሰ የወታደራዊ አውሮፕላን መከስከስ አደጋ የሁሉም ተሳፋሪዎች ህይወት አለፈ 

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያ ወታደራዊ አውሮፕላን በክሪሚያ ግዛት ተከስክሶ ሁሉም ተሳፋሪዎች እና የበረራ ሰራተኞች ሕይውት ማለፉ ተሰምቷል፡፡ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው÷ ኤኤን-26 የተባለው ወታደራዊ አውሮፕላኑ 23 ተሳፋሪዎችን እና 6 የበረራ…

በኢራን የድሮን ጥቃት የደረሰበት የአል ሳልሚ የድፍድፍ ነዳጅ ጫኝ መርከብ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢራን የድሮን ጥቃት የደረሰበት የአል ሳልሚ የድፍድፍ ነዳጅ ጫኝ መርከብ ከባድ ጉዳት ሳይደርስበት አደጋው በቁጥጥር ስር መዋሉን የኩዌት መንግስት ይፋ አድርጓል፡፡ የኩዌት ፔትሮሊየም ኮርፖሬሽን እንዳስታወቀው ጥቃቱን ተከትሎ የተከሰተው የእሳት…

ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ለፋሲካ በዓል የተኩስ አቁም ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ለፋሲካ በዓል የተኩስ አቁም እንዲደረግ ለሩሲያ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ከሁለት ሳምንት በኋላ የሚከበረውን የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ሀገራቸው ለተኩስ አቁም ዝግጁ…

ባንግላዲሽ የመንግስት ሰራተኞቿ የኤሌክትሪክ ኃይል እንዲቆጥቡ ትዕዛዝ ሰጠች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባንግላዲሽ በመካከለኛው ምስራቅ የተከሰተውን ጦርነት ተከትሎ የተፈጠረውን የነዳጅ እጥረት ለመቋቋም የመንግስት ሰራተኞች የኤሌክትሪክ ኃይል እንዲቆጥቡ ትዕዛዝ አስተላልፋለች፡፡ የሀገሪቱ የህዝብ አስተዳደር ሚኒስቴር በባንግላዲሽ የነዳጅ እጥረትን…

ኢራን በእስራኤል የኢንዱስትሪ ማዕከል ላይ የሚሳዔል ጥቃት ፈጸመች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን በደቡባዊ እስራኤል በሚገኝ የኢንዱስትሪ ማዕከል ላይ የሚሳዔል ጥቃት ፈጽማለች፡፡ የእስራኤል ጦር እንዳስታወቀው÷ ቴህራን በኢንዱስትሪ ማዕከሉ ላይ በፈጸመችው የሚሳዔል ጥቃት የኬሚካል ማምረቻ ፋብሪካ በእሳት ተያይዟል፡፡ የእስራኤል…