ጠ/ሚ ዐቢይ(ዶ/ር) በፓፓያ ምርት ሥራ የተሰማሩ ጥረቶቻቸውን እንዲያጠናክሩ ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በፓፓያ ምርት ሥራ ላይ የተሰማሩ ሁሉ ጥረቶቻቸውን በእጥፍ በመጨመር እንዲተጉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ጠ/ሚ ዐቢይ(ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ÷"ፓፓያ ለሀገር ውስጥ አቅርቦት በመዋሉ እንዲሁም…