ተፎካካሪ የፖለቲካ ኃይሎች ወደ ሀገር እንዲገቡ መደረጉ ያተረፍንበት ውሳኔ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በለውጡ ማግስት ተፎካካሪ የፖለቲካ ኃይሎች ወደ ሀገር እንዲገቡ መደረጉ ያተረፍንበት ውሳኔ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ያለፉት ሰባት ዓመታት የመንግሥት ሥራ እንቅስቃሴ እና የቀጣይ…